ጥበብ

Rate this item
(8 votes)
ርዕስ- ጳውሎስ ኞኞ (1926-1984)፣የገፅ ብዛት - ከፎቶና ማጣቀሻ ጽሑፎች ዝርዝር ጋር 308፣የሽፋን ዋጋ - 84 ብር (24 ዶላር)፣ የህትመት ዘመን - 2006 ዓ.ም ህትመት - አርቲስቲክ ማተሚያ ድርጅት ጸሐፊ - ደረጀ ትዕዛዙ በዘመናችን ግለታሪኮችና ታሪኮች በብዛት ባይሆንም በተሻለ መጠን ለህትመት…
Rate this item
(1 Vote)
“ኒሂሊዝም” (Nihilism) በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በምድረ አውሮፓ የተነሳ ርዕዮት ሲሆን ቃሉን ለመጀመሪያ ጊዜ የተገለገለው ጀርመናዊው ፈላስፋ ፍሬድሪክ ሄኔሪክ ጃኮቢ (1743-1819) ነው፡፡ ኒሂሊዝም እንደ የሚገባበት አውድ እና ዲሲፕሊን የተለያዩ መልኮች ቢኖሩትም አስኳሉ “ክህደት” ነው፡፡ ሃይማኖት ቢሉ እምነት፣ ባህል ቢሉ እውቀት፣…
Rate this item
(0 votes)
“ሰው ለሰው” ድራማ ከሶስት ዓመት ተኩል በላይ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሲታይ ቆይቶ በቅርቡ ተጠናቋል:: “አዲስ አድማስ ጋዜጣ”ም ድራማው ከተጠናቀቀበት ሳምንት አንስቶ ባሉት ሶስት ተከታታይ ሳምንታት ድራማውን የተመለከቱ አስተያየቶች ሲያስተናግድ ቆይቷል:: ጋዜጣውም ሆነ ፀሐፊዎቹ ለድራማችን ትልቅ ትኩረት በመስጠት የመወያያ ርዕሰ ጉዳይ በማድረጋቸው…
Rate this item
(2 votes)
“የቁልቢ ገብሬል ስለቴን ሰምቶኛል፣ ባሌም ውሽሞቼም ተስማምተውልኛል”ይህን ግጥም በዜማ ስታንጐራጉረው የሰማኋት አንዲት አዝማሪ ናት፡፡ ለግጥሙ ምክንያት ይኖራታል፤ አንድም ባሏና ውሽሞቿ የዝሙት ምስጢራቸውን ተገላልጠው በስምምነት ይኖራሉ፤ አለዚያም በባሎቻቸው ላይ (በሚስቶቻቸው ላይም ሊሆን ይችላል) ሲሴስኑ የታዘበቻቸውን ገልቱዎች ለመጐሸም የወረወረችው የትዝብት ድንጋይ ነው…
Rate this item
(2 votes)
መነሻዬሰሞኑን የጥበብ ባለሙያው አብርሃም ወልዴ የአይዶል ሾው የልዑካን ቡድን በደሴና በባህር ዳር ውድድር ሲያካሂድ በቴሌቪዥን መስኮት ተከታትያለሁ። መቼም ወሎና ጎጃም ሲነሱ የቀድሞዎቹን የወሎ ኪነትና የጎጃሙን ጊሽ ዓባይ የሙዚቃ ቡድኖች በማስታወስ “በዚህ የአይዶል ውድድር ምን ዓይነት ጥበብ እናያለን?” የሚል ጉጉት መፈጠሩ…
Rate this item
(3 votes)
ያመሸ እንግዳ‹‹የብርሃን ፈለጎች››ን ካነበብኩት ቆየሁ፡፡ ግን ቻርልስ ቻፕሊን ‹‹ብቻዬን ከበብኳቸው›› እንዳለ፣ ኑሮ ብቻዋን ክብብ አድርጋ ብታዋክበኝ፤ደግሞም ጸጋዬ ገ/መድህን ‹‹የማይበስል ወጬት ጥጄ›› እንዳለ፤ የማይበስል ኑሮ ጥጄ፤ ያን እፍፍ… ስል፤ ይህን ሳከስል፤ አላደርስ ቢለኝ፤‹‹የብርሃን ፈለጎች››ን እንዳነበብኩ የተሰማኝን ስሜት በአፍላው የመግለፅ ዕድል አጥቼ…