ጥበብ
ወግ የመጀመያው አብዮተኛ ሰይጣን ነበር ይባላል፡፡ በዝንተ አለማዊው የእግዚአብሔር አገዛዝ ላይ በተቃውሞ የተነሳ የመላእክት አለቃ፡፡ ይህን አባባል ተቀብለን ለተቃውሞው፣ ለአመፃው ተግባር በመንስኤነት የምናገኘው ሰበብ ቢኖር መሰልቸት ነው፡፡ መሰልቸት ከእጦትም ከቅንጦትም ይመነጫል፡፡ ሊቀ - መልዓኩ በዚያ ፅንፍ አልባ ህዋና በነዚያ ሁሉ…
Read 1851 times
Published in
ጥበብ
መታየት ያለበት ኢትዮጵያዊ ሲኒማ! ፊልሙ የሚጀምረው በሁለት አብሮ አደግ ጓደኛሞች (ሮማንና ሮቤል) መካከል በሚጠነሰስ ስውር የፍቅር ታሪክ ሲሆን ሮቤል ፍቅሩን በይፋ መግለጽ አቅቶት ሲቸገር ይስተዋላል፡፡ ሮማን አባቷ በመኪና አደጋ ሁለት ዓይኖቻቸውን ያጡ በመሆናቸው፣ ትምህርቷን አቋርጣ በአንድ ድርጅት ውስጥ በጽዳት ሰራተኛነት…
Read 3153 times
Published in
ጥበብ
ምሽቱ ገፍቷል፤ ለኮሌጁ ዘበኞች ደግሞ በጣም ገፍቷል፤ አንድ ተማሪ የግቢውን በር ማንኳኳት የሚፈቀድለት እስከ ምሽቱ 4፡30 ድረስ ነው፤ አሁን 4፡40 ሆኗል፤ በጣም መሽቷል፤ በዚህ ሰዓት ደፍሮም የሚያንኳኳ ተማሪ የለም፤ ዘበኞቹም አዝነው አይከፍቱም፡፡ አሁን ወደ ግቢው ለመግባት ሁለት አማራጮች ናቸው ያሉት፡፡…
Read 4156 times
Published in
ጥበብ
ከዛሬ አሥር ዓመት በፊት በሣሉ ብዕረኛ ተፈሪ መኮንን “ግጥም ሞቷል” ሲል በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ መርዶ በማርዳት ቁጣዬ የበረታ እንደነበር አስታውሳለሁ። ከፀሐፊው ጋር የስልክ ሙግት መግጠሜም አልቀረም፡፡ ውሎ ሲያድር ግን የጥበቡን ሰማይ ሳይ ከዋክብት እየነጠፉ፣ ውበት እየጨለመ ሲመጣ ልቤ ደረቴን በስጋት…
Read 4106 times
Published in
ጥበብ
(N.B The Issue “Art for Arts sake” arises when the Individual` is at odds with society) “በፈጣሪ የተሰራን፣ ነገር ግን ያልተሳካን፣ ብልሹ ንድፎቹ ነን” ይላል ፖስት ኢምፕሬሽኒስቱ ቫንጐ፡፡ ይቀጥልናም “አበላሽቶ ስለነደፈን ግን ልንፈርድበት አይገባም” ይህ አባባሉ፤ ለእኔ ፍለጋ መልስ መሆን…
Read 1867 times
Published in
ጥበብ
በአውሮፓ የሚቸበቸበው የነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ሲዲ በአገር ውስጥ ገበያ ላይ የለም ና ብትይኝ መጣሁ ብመጣ አንቺ የለሽ፣ ያመትባል ቤተስኪያን ሆኖ ቆየኝ ደጅሽ፡፡ ያመትባል ቤተስኪያን ሆኖ ቢቆይ ደጄ፣ ቆመህ አስቆርበህ ስመህ ሂድ ወዳጄ፡፡ ድምፃቸውን በሸክላ ለማስቀረፅ በአገራችን የመጀመሪያው የሆኑት የነጋድራስ ተሰማ…
Read 2479 times
Published in
ጥበብ