Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Saturday, 10 November 2012 16:43

ኦቴሎ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ስሙ ጥሩውና ታላቁ እንግሊዛዊ ጸሐፌ ተውኔት ዊሊያም ሼክስፒር “ቪነስና አዶኒስ” እንዲሁም “ሬፕ ኦፍ ሉክረስ” የተባሉትን ቅኔዎቹን እ.ኤ.አ ከ1593 እስከ 1594 ዓ.ም ባለው ጊዜ ሲያሳትም ገና የ28 ዓመት ወጣት ነበር፡፡ ከሶስት ዓመታት በኋላ “ሶኔትስ” የተሰኙት ቅኔዎቹ ሲታተሙለት ደግሞ ሼክስፒርን ደራሲ፣ ባለቅኔ…
Rate this item
(0 votes)
የባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን የመጀመሪያ ቴአትር“ሚስስ ሐቺንግስ ጠጉራችንን በመቀስ ቆራርጣ እንደሮማውያን ትሪቡናል ሻሽ አሰረችልን፤ አቡጀዲ ገዝታ እንደ ግሪክ ኦራተሮች አስደገደገችን፡፡ ሲርበን ዳቦና ሻይ እያቀረበችልን እስከ ስምንት ሰዓት ድረስ ልምምዱን ቀጠልን፡፡ ጃንሆይ በአሥራ አንድ ሠዓት ግድም ደረሱ፡፡ አስቀድሜ ያዘጋጀሁትን አጭር መግለጫ…
Rate this item
(0 votes)
ድምፃዊ ሚካኤል በላይነህ ተጫዋችና ቅን እንደሆነ በቅርብ የሚያውቁት ሰዎች ይመሰክሩለታል፡፡ ባለፈው ሐሙስ በአዲሱ አልበም ዙሪያ ቃለምልልስ ሳደርግለት በሳቅና በፈገግታ በሀዘን እየተመላለሰ ነበር ሃሳቡን የገለፀው፡፡ የመጀመሪያ አልበሙ ከወጣ ከሰባት ዓመት በኋላ ሰሞኑን ለአድማጭ ጆሮ የደረሰውን አልበሙን ‹‹ናፍቆትና ፍቅር›› ብሎታል፡፡ በቃለምልልሱ ወቅት…
Saturday, 29 September 2012 09:53

ሤራዎችን የወለደው “ሤራ”

Written by
Rate this item
(0 votes)
“አፄ ኃይለሥላሴ በ1953 ዓ.ም. ለተደረገባቸው መፈንቅለ መንግሥት ምክንያቱ ራሳቸው ንጉሡ ናቸው” የሚል መልዕክት የሚያስተላልፍ መጽሐፍ ስላገኘሁ ለዛሬ ዳሰሳና ቅኝት መርጬዋለሁ፡፡ በ2003 ዓ.ም ታትሞ ለአንባቢያን የቀረበው መጽሐፍ “ሤራ! በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት” በሚል ርዕስ በእውነተኛ ታሪክ ላይ ተመስርቶ የተፃፈ ልቦለድ መሆኑን…
Saturday, 29 September 2012 09:46

የቤት ስራው

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአ.አ ዩኒቨርስቲ በማታው ክፍለ ጊዜ የሶስተኛ ዓመት የሥነ ጽሁፍ ተማሪ ነኝ፡፡ የመማሪያ ክፍላችን አየር በተማሪዎች የጭንቀት ትንፋሽ ዳምኗል፡፡ ውጥረቱ ከዕለት ወደ ዕለት እያየለ ሄዶ፣ ዛሬ የመጨረሻው ጡዘት ላይ ደርሷል፡፡ ለወትሮው መምህሩ እስኪመጡ የነበረው ድባብ እንዲህ የተቀዛቀዘ አልነበረም፡፡ከቀልደኛነቱ የተነሳ በፍልቅልቅ ሴቶች…
Saturday, 22 September 2012 12:21

“አድማጩ ‘ጥንቡሳሳም ለምን አለ?’

Written by
Rate this item
(0 votes)
ብሎ እንዲጠይቅ ፈልጌያለሁ” ድምፃዊ ፀጋዬ ስሜ በአሁኑ አልበሜ ላይ አንድ ሁለት ቦታ ላይ በጉሮሮ የምጠቀምባቸው ቦታዎች አሉ፡፡ በኳየር የሚሰሩ ስራዎች ወደ መድረክ ለማምጣት ሲያስቸግር ይታያል፡፡ ለካሴቱ ስራ ኳየር ተጠቅመን ከሆነ በየሄድንበት መድረክ ሁሉ ኳየሩን ይዞ መሄድ የግድ ይሆናል፡፡ ያለበለዚያ ሰው…