ጥበብ
በቅርቡ አንድ ቱባ የመንግስት ባለስልጣን “የሁለት ምርጫዎች ወግ” የሚል ቱባ መጽሐፍ ጽፈዋል - የታዋቂውን እንግሊዛዊ ደራሲ ቻርለስ ዲከንስን እውቅ መጽሐፍ “A Tale of Two Cities” ወይም “የሁለት ከተሞች ወግ” ርዕስን በመዋስ፡፡ እኔም የዚህን እውቅ መጽሐፍ ርዕስ ተውሼ፣ ይችን ሀይ ባይ…
Read 2403 times
Published in
ጥበብ
“በቅሎሽ ተቃጠለብሽ ማለትን ሰማሁ፡፡ አንቺ ግን መቼም አትወጅም፡፡ በቅሎዬ ተቃጠለብኝ ብለሽ ሳትልኪብኝ ቀረሽ፡፡ የአፈ ንጉሥ ነሲቡ በቅሎም ተቃጥሏል የሚሄድበት በቅሎ አጥቶ እየታዘለ ቢመጣልኝ እወድ ነበር፡፡ አሁንም እርጥባን ማለፊያ በቅሎ ሰድጀልሻለሁ፡፡ ለአፈ ንጉሥ ነሲቡ ያዋስሽው እንደሆነ እንኳን በቅሎዋን አገርሽንም እነቅልሻለሁ፡፡ ኮርቻ…
Read 2395 times
Published in
ጥበብ
ኢትዮጵያ ሰሞኑን ካጣቻቸው ጽኑ አገር ወዳድ ምሁር ልጆችዋ አንዱ ስብሃት ገብረእግዚአብሔር ነው፡፡ ስብሃት ደራሲ፣ ጋዜጠኛ፣ በንባብ ብዙ ዕውቀት ያካበተ፣ ለዕውቀት የኖረ፣ በጽሑፎቹ አያሌ አዳዲስ ትምህርቶችንና ዕውነቶችን በሰላ ብዕር የሚገልጽ ሰው ነበር፡፡ በንባብ ያከበተው ዕውቀት ወጣቱን ብቻ ሳይሆን እንማር ካልን በርሱ…
Read 2131 times
Published in
ጥበብ
ጾታዊ ጥቃት ማለት ማንኛውም በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውን የስርዓተ ጾታ ያልተማከለ (የኃይል/የስልጣን) ግንኙነት በመመርኮዝ በሌላው ላይ የሚደርስ ጉዳት/ጥቃት ወይም ማስፈራራት ነው፡፡ በርካታ አዋቂ ሴቶችና ሴት ሕጻናት የጸታ መድልዎ በሚደረግባቸው ማህበረሰቦች ውስጥ የሚገኙ ከመሆናቸው የተነሳ በአብዛኛው በእነሱ ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች ወይም የሃይል…
Read 2578 times
Published in
ጥበብ
አንድ የሀገራችን ውድ ሃያሲ ስለዘመኑ ግጥሞች አንሥቶ ሲናገር “… የሚያሣዝነኝ፣ ፍሬ ያላቸውም በገለባዎች መዋጣቸው ነው፡፡” ማለቱ ዛሬም ይገርመኛል፡፡ ስለ ግጥም ብዙ ጊዜ በዚሁ ጋዜጣ ላይ ፅፌያለሁ፡፡ የራሴን አመለካከት ብቻ ሣይሆን ታላላቅ የሚባሉ የዓለማችን የግጥም ፈርጦችንም ጠቅሻለሁ፡፡ ይህ ሁሉ ግን ስለ…
Read 2693 times
Published in
ጥበብ
እንዴት ናችሁ? ኑሮስ? ስራ ምናምን? እንደ ጐበዝ ተማሪ ጥያቄ አበዛው አይደል! አበው መጠየቅ የማወቅ በር ነው ሲሉ ሰምቼ ጉድ ሆኜላችኋለሁ፡፡ “እንዴት?” አትሉኝም፤ በቃ ከድሮ ጀምሮ ተማሪ እያለሁ መጠየቅ እወዳለሁ፤ የማልጠይቀው ነገር የለም፣ አደግ ስል እንደውም መጠየቅን ሁላ መጠየቅ ጀመርኩ (ፍልስፍና…
Read 1777 times
Published in
ጥበብ