ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
‹‹ . . .ወንድዬ ዓሊን በአማርኛ የሥነ ግጥም ባህል ውስጥ ልዩ ያደርጉታል ብዬ ከማምንባቸው ገጽታዎች አንዱ ምስሎቹን የሚጠልቅባቸው ባህሮች አያሌነት ነው። ከጸጋዬ ገብረ መድኅን፣ ከሰሎሞን ዴሬሳና ከዮሐንስ አድማሱ በስተቀር በሌሎች ገጣሚዎቻችን እምብዛም የማይታየውን ዛሬን ከነገ፣ እንዲሁም ዱሮና ዘንድሮን የማተረጓጎም ጥበብ…
Rate this item
(3 votes)
”--በየቀኑ የሚፈበረኩ ዘር ወለድ ወሬዎች ለትዳር መናጋት፣ ለአእምሮ ዕድገት ፀር ሆነዋል። በኢኮኖሚ አለመመጣጠን፣ ከማህበራዊ ተሳትፎዎች መገለል(ቢካተቱም የጎሪጥ መተያየት) እየተበራከት ነው። በዚች ቆራጣ ጽሑፍ ይኼን በየሰው ልብ የገባ የዘር ቁርሾ ማከም ይከብዳል። ቢሆንም ሰው ከታሪክ ካልተማረ፣ እየሆነ ካለው ነገር የተሻለውን ካልወሰደ...አጨራረሱ…
Sunday, 09 July 2023 17:36

«ከጂ’ራትም የለው»

Written by
Rate this item
(4 votes)
 ጠባብ የመተላለፊያ መንገዱ ጠመዝማዛና ዘላለማዊ ይመስላል። በመተላለፊያው ውስጥ የሚያስተጋባውን ደካማ የውሃ ድምፅ እሰማለሁ።ድምጹን ተከትዬ ወደ አንድ ትንሽ የከርሰ ምድር ወንዝ ደረስኩ።.ከመሬት በታች ወደሆነው ወንዝ ዘልቄ በመግባት ፈጣን ጅረት ወደ ታች እንዲወስደኝ ፈቀድኩ። ወንዙ በዋሻው ግድግዳ ላይ አልፎ አልፎ የተሰቀሉ ችቦዎች…
Sunday, 09 July 2023 17:35

“ሀዲስን ፍለጋ”

Written by
Rate this item
(0 votes)
የክቡር ዶ/ር ደራሲና ዲፕሎማት ሀዲስ አለማየሁ ሁለተኛው የኢጣሊያ ወረራ የጦር ግንባር እና የአርበኝነት ትግል ተሞክሮ ነው፤ የዚያን ዘመን ህይወታቸውን የሚያወሳ አንድ እራሱን የቻለ ገጽታም ጭምር ነው - ትዝታ፡፡ በርግጥም የጦርነቱን ሙሉ ታሪክ ብቻ ቀንብቦ የያዘ ሰነድ ነው ልንለው አንችልም፡፡ ምክንያቱም…
Rate this item
(0 votes)
 መቼ እንዲህ ያደርጋል ፍቅር ብቻውን ቢነካኝ ነው እንጂ አስማት ምናምን አብዳለች ይሉኛል ከነፈች ይላሉእንደኔ በፍቅር ነደው ያልከሰሉየፍቅር ምርኮ ናት፡፡ ፍቅር ደጋግሞ ያሰቃያት፡፡ ምናብን የሚያስንቅ ታሪኳም ከዚያው የሚቀዳ ነው፡፡ የጉብዝናዋ ወራት ህይወቷ አለቃ አበበ ይባላል፡፡ ሲያሻት ትዘፍንለታለች፡፡ ደስ ሲላት በእንባ ታጅባ…
Rate this item
(1 Vote)
በተቋም ዲሬክተርነቴ ዘመን ብዙ የደከምኩበትና ኋላም ዋጋ ያስከፈለኝ ነገር ቢኖር፣ በ1988 ዓ.ም የተደረገው የአድዋ መቶኛ ዓመት ዝክረ በዓል ነው፡፡ እኔ በዚህ የታሪክ አጋጣሚ የተቋሙ ዲሬክተር መሆኔን እንደ ትልቅ እድል ነበር የቆጠርኩት፡፡ ሙያዬንና የተቋሙን ዝናና እምቅ የመረጃ ሀብት በመጠቀም ይህን የኢትዮጵያን…
Page 11 of 248