ጥበብ

Rate this item
(46 votes)
ገጣሚነት አማረኝ ተብሎ የሚገኝ ተሰጦእ ከሆነ ውሎ አድሯል፡፡ ግጥም ለመግጠም ከፈለክ ልክ እንደማኪያቶ ወይም እንደ ጥሬ ስጋ ውል እስኪልህ ጠብቅ፡፡ በአይንህ ላይ ከዞረ ለደቂቃ እንዳትዘናጋ፡፡ አምሮትህን ለማውጣት ፈጥነህ ሁለት እና ሶስት ስንኞችን እንደኒሻን ደርድር፡፡ ለጥቀህ በጣም ለሚቀርቡህ ባልንጀሮችህ ተቀኝላቸው፡፡ ስንኝ…
Rate this item
(8 votes)
ጀግንነት፣ ለጌጥ የተቀባነው የታይታ ቅባት ሳይሆን፣ በደም በአጥንታችን ውስጥ በእውን የሚላወስ የህልውና ሃብታችን ነው፡፡ ጀግና ያገር አለኝታ ነው፡፡ ጀግንነት ደግሞ አላፊውን አካል ለሌሎች መስዋዕት ማድረግ የማያልፍ ክቡር ዘለዓለማዊ ግብር፡፡ ጀግንት ባህላችን በመሆኑ ሃገራችን በረጅም የመንግስትነትና የአገርነት ታሪኳ አንድ ጊዜ እንኳ…
Rate this item
(1 Vote)
ከ“ያልታተመው መግቢያ” ግለ - ታሪክ መጽሐፌ የተወሰደ)ማርጋሬት ሚሼል መጽሐፏን ጽፋ ለመጨረስ አሥር ዓመት ፈጅቶባታል - ከ1926 -1936 ዓ.ም!! ይኼውም ታማ የአልጋ ቁራኛ ሆና በነበረበት ጊዜ ነው፡፡ እኔም የማርጋሬት ሚሼልን Gone With The Wind “ነገም ሌላ ቀን ነው” ብዬ ለመተርጐምና ለማሳተም…
Saturday, 29 November 2014 11:42

ፍቅርተና የፍቅር ዲዛይኗ

Written by
Rate this item
(17 votes)
በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪና ስነ አእምሮ ያጠናችው ፍቅርተ አዲስ፣ በአልባሳት ጥበብ (ፋሽን ዲዛይን) የተዋጣላት ባለሙያ ናት፡፡ ከአራት ሺ ብር ገደማ አንስቶ እስከ 20 ሺ ብር የሚያወጡ የሰርግ ልብሶችን ለበርካታ ደንበኞች ማዘጋጀት፣ በተለይም በሰርግ ወራት ፋታ እንደሚያሳጣ የምትናገረው ፍቅርተ፤ የአልባሳት ጥበብን ኑሮና…
Saturday, 29 November 2014 10:37

ፈተና ሲርቅ ይቀላል?

Written by
Rate this item
(0 votes)
በዚች ጠባብ ዓለምመቼም አያጋጥም የለም ያንድ ጓደኛዬን ወንድም፣ ለፈተና ላዘጋጀው እስቲ ማትሪክ ይቅናው ብዬ፣ ትምህርቱን በወግ ላስጠናው ለፍቼ አንድ ዓመት ሙሉ፣ በል ይቅናህ? ብዬ ሸኝቼው ሞራል ባርኬ ሰጥቼው ያለኝን ዕውቀት ለግሼው፡፡ አመስግኖኝ ሄደ ፈጥኖ፣ የጭንቁን ቀን ሊጋተረው! መቼም የየኑሮው ፍልሚያ፣…
Rate this item
(4 votes)
“ፒካሶ የሚባለው ዋና የጥፋት ዲያቆን ነው፡፡ ከስዕል ጥበብ ውስጥ ምክንያታዊነትን ሙሉ ለሙሉ አውጥቶ አብስትራክት አርት ፈጠርኩ አለ፡፡ ደግሞም ፈጥሯል፡፡ በድህረ-ዘመናዊነት ማፍረስ መፍጠር በመሆኑ ማለት ነው፡፡ ባለ ሦስት አውታሩን ስዕል ወደ ሁለት አውታር፣ ሲሻው ደግሞ አውታር አልባ አድርጐ አቀረበ፡፡”ስለ ምን ላውራ?…