ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
 ("…አንተ የተወለድከው ለእኔ፣ እኔ የመጣሁት ለአንተ ነው" ኖላዊ) ደራሲውና ድርሰቱበቅድሚያ፤ ልብወለዱ ከምናብ ዓለም ቅምምስ በላቀ፣ ደራሲው ለባዘነባቸው ቀናት ያደሉ የትረካ ቤቶች እንዳሉት ሊሰማኝ የቻለባቸውን ምክንያቶች ላስቀምጥ፡፡ ምክንያቱም ይህን ተከትለው የሚመጡ ደራሲውን ከድርሰት ሥራው ለይቶ ማየት የሚገባባቸውን አግባቦች [Relevance] ችላ በማለት…
Rate this item
(1 Vote)
 "--በእግዚአብሄር፣ በእምነት፣ በረሃብ፣ በስንፍና፣ በስደት፣ በሥራ፣ በባህል፣በመስዋዕትነት እና በሌሎችም ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥነው ‹‹የተጠላው እንዳልተጠላ››፤ ከዚህ መውጣት የምንችለው ሁለንተናችንን ለስራ ስናስገዛ፤ ስራን ስናከብር፤ ስንፍናችንን ወዲያ አሽቀንጥረን ስንጥል፤ ወደ ጥንቱ ማንነታችን ስንመለስ፤ (የትኛው ጥንት እንደሆነ ግልጽ ባይሆንም)፣ ከውጪ የተጫነብንን ሸክም ስናራግፍ ነው…
Rate this item
(2 votes)
 መለኮቱ ወይ ማንኛውም ሰው ድንገት የሆነ ቦታ አስቁሞ፤ ‹‹ይሄን ሁሉ ዘመን ምን ስታደርግ ነበር?›› ብሎ ቢጠይቀኝ እላለሁ...‹‹እንደ እብዶች ጉባዔ በታወከች ከተማ፣ ሀገር፣ ዓለም መሃል ነፍሴን የማስጠልልባት የሆነች የፅሞና ጥጋት ሳስስ ነበር፡፡›› በእርግጥ ይህ ሀሰሳ ትርጉም ያለው፣ ሊኖሩለትስ የሚገባ ግብ ይሁን…
Rate this item
(2 votes)
"--ብዙ ሰው ወደ ኤግዚብሽኑ የመጣው ሥነ ሥዕል ሊያይ ነው፡፡ እኔ ግን እንደ ሥነልቦና ባለሙያ የተመልካቹን ሁኔታ በሥእሎቼ ውስጥ ለመታዘብ ነው የተገኘሁት፡፡ በሰቀልኳቸው ሥዕሎች የተመልካቹን የአስተሳሰብ ደረጃ ለመመዘን ነበር የፈለግሁት፡፡ ወደ ኤግዚብሽኑ ለሚመጡ ተመልካቾች እንደተለመደው ስለ ሥዕሎቹ ምንም መግለጫ አልተሰጣቸውም፤ ለማንም…
Tuesday, 07 June 2022 07:42

የነገር ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 አንድ ባለሥልጣን ገጠር ሲጎበኙ ለተሰበሰበው ህዝብ ንግግር ያደርጋሉ፡፡ የለውጡን ዓላማ ነግረው ሲያበቁ፣የህዝቡን ለውጥ አፍቃሪነት ያደንቃሉ፡፡ በመጨረሻም ጥያቄ ለመመለስ ዝግጁ እንደሆኑ ይገልጻሉ፡፡ ከተሰበሰቡት ሰዎች መካከል በጊዜው ለውጥ ለማምጣት ከሚታገሉት ወጣቶች መካከል አንዳንዶቹ ተገኝተውበታል፡፡ ከእነዚህ አንዱ ተነስቶ ባለሥልጣኑ ለውጥ ለውጥ የሚሉት የለበጣ…
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ከ1970ዎቹ እስከ 1980ዎቹ ባሉት አመታት በርካታ የሙዚቃ ባንዶች፣ ሁሉም የየራሳቸውን አይረሴ ደማቅ ቀለም በሙዚቃው ታሪክ ላይ አትመው አልፈዋል። የሮሀ ባንድ “የአንበሳውን ድርሻ” ይወስዳል የሚለውን አባባል ብዙዎቹ የሙዚቃ አድማጮችና ባለሙያዎች ይስማሙበታል። ሰላም ስዩም ደግሞ ይሄንን ባንድ ከመሰረቱት ሙዚቀኞች…