ጥበብ
("…አንተ የተወለድከው ለእኔ፣ እኔ የመጣሁት ለአንተ ነው" ኖላዊ) ደራሲውና ድርሰቱበቅድሚያ፤ ልብወለዱ ከምናብ ዓለም ቅምምስ በላቀ፣ ደራሲው ለባዘነባቸው ቀናት ያደሉ የትረካ ቤቶች እንዳሉት ሊሰማኝ የቻለባቸውን ምክንያቶች ላስቀምጥ፡፡ ምክንያቱም ይህን ተከትለው የሚመጡ ደራሲውን ከድርሰት ሥራው ለይቶ ማየት የሚገባባቸውን አግባቦች [Relevance] ችላ በማለት…
Read 1511 times
Published in
ጥበብ
"--በእግዚአብሄር፣ በእምነት፣ በረሃብ፣ በስንፍና፣ በስደት፣ በሥራ፣ በባህል፣በመስዋዕትነት እና በሌሎችም ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥነው ‹‹የተጠላው እንዳልተጠላ››፤ ከዚህ መውጣት የምንችለው ሁለንተናችንን ለስራ ስናስገዛ፤ ስራን ስናከብር፤ ስንፍናችንን ወዲያ አሽቀንጥረን ስንጥል፤ ወደ ጥንቱ ማንነታችን ስንመለስ፤ (የትኛው ጥንት እንደሆነ ግልጽ ባይሆንም)፣ ከውጪ የተጫነብንን ሸክም ስናራግፍ ነው…
Read 1497 times
Published in
ጥበብ
መለኮቱ ወይ ማንኛውም ሰው ድንገት የሆነ ቦታ አስቁሞ፤ ‹‹ይሄን ሁሉ ዘመን ምን ስታደርግ ነበር?›› ብሎ ቢጠይቀኝ እላለሁ...‹‹እንደ እብዶች ጉባዔ በታወከች ከተማ፣ ሀገር፣ ዓለም መሃል ነፍሴን የማስጠልልባት የሆነች የፅሞና ጥጋት ሳስስ ነበር፡፡›› በእርግጥ ይህ ሀሰሳ ትርጉም ያለው፣ ሊኖሩለትስ የሚገባ ግብ ይሁን…
Read 1252 times
Published in
ጥበብ
"--ብዙ ሰው ወደ ኤግዚብሽኑ የመጣው ሥነ ሥዕል ሊያይ ነው፡፡ እኔ ግን እንደ ሥነልቦና ባለሙያ የተመልካቹን ሁኔታ በሥእሎቼ ውስጥ ለመታዘብ ነው የተገኘሁት፡፡ በሰቀልኳቸው ሥዕሎች የተመልካቹን የአስተሳሰብ ደረጃ ለመመዘን ነበር የፈለግሁት፡፡ ወደ ኤግዚብሽኑ ለሚመጡ ተመልካቾች እንደተለመደው ስለ ሥዕሎቹ ምንም መግለጫ አልተሰጣቸውም፤ ለማንም…
Read 1408 times
Published in
ጥበብ
አንድ ባለሥልጣን ገጠር ሲጎበኙ ለተሰበሰበው ህዝብ ንግግር ያደርጋሉ፡፡ የለውጡን ዓላማ ነግረው ሲያበቁ፣የህዝቡን ለውጥ አፍቃሪነት ያደንቃሉ፡፡ በመጨረሻም ጥያቄ ለመመለስ ዝግጁ እንደሆኑ ይገልጻሉ፡፡ ከተሰበሰቡት ሰዎች መካከል በጊዜው ለውጥ ለማምጣት ከሚታገሉት ወጣቶች መካከል አንዳንዶቹ ተገኝተውበታል፡፡ ከእነዚህ አንዱ ተነስቶ ባለሥልጣኑ ለውጥ ለውጥ የሚሉት የለበጣ…
Read 1557 times
Published in
ጥበብ
በኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ከ1970ዎቹ እስከ 1980ዎቹ ባሉት አመታት በርካታ የሙዚቃ ባንዶች፣ ሁሉም የየራሳቸውን አይረሴ ደማቅ ቀለም በሙዚቃው ታሪክ ላይ አትመው አልፈዋል። የሮሀ ባንድ “የአንበሳውን ድርሻ” ይወስዳል የሚለውን አባባል ብዙዎቹ የሙዚቃ አድማጮችና ባለሙያዎች ይስማሙበታል። ሰላም ስዩም ደግሞ ይሄንን ባንድ ከመሰረቱት ሙዚቀኞች…
Read 1649 times
Published in
ጥበብ