ጥበብ
Monday, 23 December 2013 10:16
የአውሮጳ ፈላስፋዎችን የሚተቸው ኢትዮጵያዊው ፈላስፋ!
Written by ደረጀ ኅብስቱ derejehibistu@gmail.com
አፍሪካዊያን በሕይወት ጉዞ ውስጥ ያለፉበትን ሂደት በመመርመር ፍልስፍናዊ ትንታኔዎችን በመጻፍ የሚታወቀው የሞርጋን ዩኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰሩ ፀናይ ሠረቀ ብርሃን፤ የአውሮጳ ፈላስፋዎች ለቀሪው የዓለም ክፍል ያላቸውን እይታ ይተቻል። የአውሮጳ አዙሪት ማለት ፣ድንበር አልባ የሆነ በዘመናዊነት አስተሳሰብ ውስጥ ስር የሰደደ የተሳሳተ የራስ ግምት…
Read 4299 times
Published in
ጥበብ
Monday, 23 December 2013 10:13
“የአውሮፓን ፊደላት አጠቃቀምና አመጣጥ ለማወቅም ግእዝ ያስፈልጋል” ጋብሬላ ኤፍ .ሲልታ
Written by በሰሎሞን አበበ ቸኮል saache43@yahoo.com Solomon.abebe.395@facebook .com
ከጥንተ ሲናዊው የፊንቃውያኑ ፊደል ተገኝቷል፤ ከፊንቃውያኑ ካድመስ የተባለው ሰዋቸው ግሪኮች ፊደላቸውን ሰጥቷቸዋል፡፡ በሌላ በኩል (ኤትሩስካኖች) የተባሉ በሮም ሰሜናዊ ክፍል የሰፈሩ ነገዶች ነበሩ። እነሱም “ኤትሩስካን” የተባለ ፊደል ነበራቸው። ከግሪክ እና ወይም ከኤትሩስካን የላቲን ፊደል ተወልዷል፣ ከላቲን ደግሞ የዛሬዎቹ አውሮጳውያን ቋንቋዎች ለሁሉ…
Read 4071 times
Published in
ጥበብ
“መድረክ መቅደስ ነው፤ ካህናቱም ተዋንያኑ” የሼክስፒር ዝነኛ አባባል የዘወትር የክህነት ሥርአት አይታጐልም፤ ነውር ነው፤ ጫን ሲልም ሃጢያት ነው፡፡ ከህዝብ (ከተደራሲያን) የተለዩ (የተቀደሱ) ካህናት (ተዋንያን) የመለየታቸው ግብ እና ምስጢር በመቅደሱ ዘወትር እንዲያገለግሉ፣ ከእለት ተእለት የኑሮ ውጣ ውረድ ተለይተው ለመረጣቸው ህዝብ ዘወትር…
Read 2363 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 14 December 2013 13:08
የኢትዮጵያ ደራስያን ማኀበር ለነባሩ ሥራ አስፈጻሚ አሸኛኘት አደረገ
Written by Administrator
አዲሱ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነባሩን የሥራ አስፈፃሚ አባላት ባለፈው ሐሙስ በወይን ኢትዮጵያ የባህል ምግብ አዳራሽ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ሸኘ፡፡ አንጋፋና ወጣት ደራስያን እንዲሁም የልዩ ልዩ ሙያ ማህበራት መሪዎች በተገኙበት የተሰናባቹ ሥራ አስፈጻሚ አባላት ገጠመኞቻቸውን እያቀረቡ ታዳሚውን ከማዝናናታቸውም…
Read 1444 times
Published in
ጥበብ
ሒልተን ማሰልጠኛ ስላለው ሠራተኞቹ በእንግዳ አያያዝ ተወዳዳሪ የላቸውምሰውነቴ የሚንቀሳቀስ አይመስልም፤ ግን በጣም ቀልጣፋ ነኝበሆቴል መስተንግዶና ደንበኞች አያያዙ በጣም ብዙ ይቀረናል በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል ለ25 ዓመታት ሰርቷል፡፡ አሁን በምግብ ዝግጅት ክፍል በሼፍነት እየሰራ ቢገኝም የጀመረው ግን በእቃ አጣቢነት እንደሆነ ይናገራል፡፡…
Read 3884 times
Published in
ጥበብ
“አሪፍ ሃያሲ ፊት ለፊት እየሄደ መንገድን ያሳያል፣ ቀሽም ሃያሲ ኋላ ኋላ እየተከተለ ይገፋል” አርቲስት ግሩም ኤርሚያስአብዛኞቹ የፊልም አድናቂዎች ከ‹‹ሄርሜላ›› ፊልም ጀምሮ ያውቁታል፡፡ በፊልም ትወና ሙያ ለ11 ዓመታት የሰራው አርቲስት ግሩም ኤርሚያስ፤ በየጊዜው በርካታ የፊልም ፅሁፎች ቢቀርቡለትም እስካሁን በዓመት ከአንድ በላይ…
Read 5790 times
Published in
ጥበብ