ጥበብ
የፍልስፍና ትምህርት በሃገራችን የዘመናዊ ትምህርት አጀማመር ጋር ቀዳሚነት ቢኖረውም፤ በእኔ ግምት አብሯቸው ከተጀመሩት የትምህርት ዓይነቶች በተለየ ሁኔታ በተሳሳተ አረዳድ ምክንያት በሃገራችን የዕድገት ጎዳና ትክክለኛውን ስፍራ እንዳይዝ ተደርጓል። የእድሜውን ትልቅነት ያህል የሰባ ሲሳይ እንዳንዝቅበት ያደረጉን ምክንያቶች ምናልባትም ተጨማሪ ጥናት የሚጠይቅ ጉዳይ…
Read 3641 times
Published in
ጥበብ
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስለ ሰንደቅ ዓላማና የባንዲራ ቀን፤ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፤ ስለ ብሔር ብሔረሰቦች ትግል፣ መብትና እኩልነት፤ ስለልማት ሥራዎች፤ ስለተለያዩ የበዓል ቀናት … ወዘተ በርካታ ህብረ ዝማሬዎች ተዘጋጅተዋል፡፡ በህብረት የሚቀርቡ ዝማሬዎች ሀዘንን፣ ደስታን፣ ቁጭትን፣ ንዴትን፣ እርካታን፣ ተስፋን ……
Read 5440 times
Published in
ጥበብ
የምስራቅ ጎጃም ገበሬዎች የገጠሟቸው ፖለቲካዊ ግጥሞች የአፍሪቃ እና የኢትዮጵያ ጥናቶች ተቋምሐምቡርግ ዩኒቨርስቲ፣ ጀርመንጭማቄ ጽሑፍ (Abstract)ይህ የጥናት ወረቀት በኢትዮጵያ ከ1983 ዓ.ም የመንግስት ለውጥ ወዲህ የምስራቅ ጎጃም ገበሬዎች የገጠማቸውን፣ ያዜሟቸውንና ያንጎራጎሯቸውን ፖለቲካዊ ግጥሞች ይመለከታል፡፡ የግጥሞቹ ዋነኛ ጭብጥ በወቅታዊ የገጠር አስተዳደርና በገበሬዎች ማህበራዊ…
Read 4891 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 28 September 2013 13:29
አንድም ሦስትም ልቦና፡- (ግዮንአዊ ፍልስፍና)
Written by ደረጀ ኅብስቱ derejehibistu@gmail.com
የግሪኩ አንጋፋ ፈላስፋ አፍላጦን /Plato/ ፍትህ ምን ማለት እንደሆነ በሚተነትንበት ድርሳኑ /The Republic/ ውስጥ ሁለት ዓለማት መኖራቸውን፣ እነርሱም ዓለመ አምሳያ እና ዓለመ ህላዌ መሆናቸውን ይገልፃል። ዓለመ ኅላዌ እውነት፣ ውበት፣ ፍትህ፣ እውቀት መገኛ እንደሆነና ዓለመ አምሳያ ደግሞ የዓለመ ኅላዌ ቅጅ፣ ጥላ፣…
Read 3551 times
Published in
ጥበብ
በ1995 ዓ.ም ለአዲስ አበባ ዘጠነኛ ሆኖ ሊፀድቅ የተዘጋጀው የከተማ ፕላን ይፋ ከመሆኑ በፊት የከተማው ነዋሪ እንዲወያይበትና ሃሳቡን እንዲሰጥ የሚችልበት መድረክና ኤግዚቢሽን ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ መስቀል አደባባይ በሚገኘው አዲስ አበባ ሙዚየም ለወራት በቆየው ኤግዚቢሽንና የውይይት መድረክ ላይ ትኩረት ስበው ከነበሩት ርእሰ ጉዳዮች…
Read 1497 times
Published in
ጥበብ
“ስብሐት የጫማውን ገበር አራግፈን እንድንፈትሸው ዕድል ሰጥቶናል”“አንድ ፀሐፊ የራሱን ጽሑፍ እንዲያሔስ ሲጠራ እኔ የመጀመሪያው ሰው ሳልሆን አልቀርም። በ‘መልክዐ ስብሐት’ መጽሐፍ ውስጥ እኔ ያቀረብኩት ጽሑፍ ብዙ እያነጋገረ ስለሆነ ለዛሬው መድረክ እንድጋበዝ ምክንያት ሆኗል፡፡ ጽሑፉን ሳዘጋጀው አምኜበትና ተጠያቂነቱን ወስጄ ነው፡፡ በፃፍኩት ጽሑፍ…
Read 2178 times
Published in
ጥበብ