ጥበብ
አሻም ቲቪ ላይ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፣ በሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅን ግጥሞች ላይ ትንተና ሲያቀርቡ፣ ስለ Timeliness poems (ወቅታዊ ግጥሞች) እና Timelessness poems (ዘላለማዊ ግጥሞች) መግቢያ ሰጥተዋል። ገጣሚ ወቅቱን ጠብቆ ከመጻፍ ወቅታዊ ይባላል። እድሜና ጊዜ ከፈቀደለት፣ ያ ግጥም ወደ ዘላለም…
Read 5780 times
Published in
ጥበብ
"--ከግብፅ ባርነት ወጥተው በምድረ በዳ ለተቀመጡት እስራኤላዊያን አሮን ጣኦት ሰራላቸው፡፡ ራሳቸው ያዋጡትን ወርቅ ተጠቅሞ የወርቅ ጥጃ እንዲያመልኩ አነፀላቸው፡፡ ለተሰራላቸው ምስል ራቁታቸውን ሆነው ሰገዱ፡፡አመለኩ፡፡-"; ሼርውድ አንደርሰን የሚባል ደራሲ ነበር፡፡ በአጭር ልብ ወለድ ድርሰት ረገድ ሃያኛውን ክፍለ ዘመን፣ በአንዲት የአጭር ልብ ወለድ…
Read 3211 times
Published in
ጥበብ
Read 1539 times
Published in
ጥበብ
ፍሬው ዘሪሁን (ፍሬዘር) ዲፕሎማት ነው። ከዲፕሎማትነቱ በዘለለ ደራሲ ነው። በድርሰት በቆየባቸው ጥቂት አመታት “ዣንተከል” እና “ራስ” የተሰኙ ልቦለዶች ለአንባቢያን አድርሷል። አሁን ደግሞ እየሳሳ ባለው በወጉ ዘርፍ አንድ መጽሐፍ በቅርቡ አበርክቷል። ወግ ምንድነው? የእንግሊዝኛው ቃል (Essay) Essayer ከሚለው የፈረንሳይኛ ቃል የመጣ…
Read 1499 times
Published in
ጥበብ
ሀገርን ትልቅ ማድረጊያ አንዱ መንገድ ኪነጥበብ ነው፡፡ መጽሐፍ፣ ዘፈን፣ ፊልም፣ ትያትር ወዘተ ለዚህ ተጠቃሽ መሆን ይችላሉ። ሀገራት በእነዚህ የኪነጥበባት ውጤቶች ብሔራዊ አጀንዳቸውን፣ እምነታቸውን፣ የበላይነታቸውን፣ ሥልጣኔያቸውን፣ ጀግንነታቸውን…ያንጸባርቃሉ፡፡ የማንን ፊልም ነው የምናየው? በማን ገንዘብ ነው ዓለም ዓቀፍ ግብይት የምንፈጽመው? የት ሀገር ለመኖር…
Read 2608 times
Published in
ጥበብ
"--እኔ በህልሙ ላይ የታየኝ መሬቱ ላይ ተዘርሬ ነው፡፡ በዙሪያችን የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ወዳድቀዋል፡፡ በገደሉ መውጫ ኩርባ ላይ የእንግሊዝ ወታደሮች እየመጡብን ነው፡፡ ቀና ብዬ ስመለከት መይሳው ከጎኔ እንደ መንጋለል ብለዋል፡፡ ትከሻቸው ላይ የጣሉትን ሹሩባ የወረሰው ጭንቅላታቸውን ቀና አድርገው…’ገዝዬ’ አሉኝ፡፡ ስሜን…
Read 1098 times
Published in
ጥበብ