ጥበብ

Rate this item
(4 votes)
 አሻም ቲቪ ላይ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፣ በሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅን ግጥሞች ላይ ትንተና ሲያቀርቡ፣ ስለ Timeliness poems (ወቅታዊ ግጥሞች) እና Timelessness poems (ዘላለማዊ ግጥሞች) መግቢያ ሰጥተዋል። ገጣሚ ወቅቱን ጠብቆ ከመጻፍ ወቅታዊ ይባላል። እድሜና ጊዜ ከፈቀደለት፣ ያ ግጥም ወደ ዘላለም…
Rate this item
(1 Vote)
"--ከግብፅ ባርነት ወጥተው በምድረ በዳ ለተቀመጡት እስራኤላዊያን አሮን ጣኦት ሰራላቸው፡፡ ራሳቸው ያዋጡትን ወርቅ ተጠቅሞ የወርቅ ጥጃ እንዲያመልኩ አነፀላቸው፡፡ ለተሰራላቸው ምስል ራቁታቸውን ሆነው ሰገዱ፡፡አመለኩ፡፡-"; ሼርውድ አንደርሰን የሚባል ደራሲ ነበር፡፡ በአጭር ልብ ወለድ ድርሰት ረገድ ሃያኛውን ክፍለ ዘመን፣ በአንዲት የአጭር ልብ ወለድ…
Wednesday, 09 March 2022 17:42

አነቃቂ ትረካ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
Saturday, 05 March 2022 12:57

የፍሬዘር ወጎች

Written by
Rate this item
(0 votes)
ፍሬው ዘሪሁን (ፍሬዘር) ዲፕሎማት ነው። ከዲፕሎማትነቱ በዘለለ ደራሲ ነው። በድርሰት በቆየባቸው ጥቂት አመታት “ዣንተከል” እና “ራስ” የተሰኙ ልቦለዶች ለአንባቢያን አድርሷል። አሁን ደግሞ እየሳሳ ባለው በወጉ ዘርፍ አንድ መጽሐፍ በቅርቡ አበርክቷል። ወግ ምንድነው? የእንግሊዝኛው ቃል (Essay) Essayer ከሚለው የፈረንሳይኛ ቃል የመጣ…
Rate this item
(1 Vote)
ሀገርን ትልቅ ማድረጊያ አንዱ መንገድ ኪነጥበብ ነው፡፡ መጽሐፍ፣ ዘፈን፣ ፊልም፣ ትያትር ወዘተ ለዚህ ተጠቃሽ መሆን ይችላሉ። ሀገራት በእነዚህ የኪነጥበባት ውጤቶች ብሔራዊ አጀንዳቸውን፣ እምነታቸውን፣ የበላይነታቸውን፣ ሥልጣኔያቸውን፣ ጀግንነታቸውን…ያንጸባርቃሉ፡፡ የማንን ፊልም ነው የምናየው? በማን ገንዘብ ነው ዓለም ዓቀፍ ግብይት የምንፈጽመው? የት ሀገር ለመኖር…
Tuesday, 01 March 2022 00:00

“‘ፍ‘ ይዘሀል?;

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 "--እኔ በህልሙ ላይ የታየኝ መሬቱ ላይ ተዘርሬ ነው፡፡ በዙሪያችን የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ወዳድቀዋል፡፡ በገደሉ መውጫ ኩርባ ላይ የእንግሊዝ ወታደሮች እየመጡብን ነው፡፡ ቀና ብዬ ስመለከት መይሳው ከጎኔ እንደ መንጋለል ብለዋል፡፡ ትከሻቸው ላይ የጣሉትን ሹሩባ የወረሰው ጭንቅላታቸውን ቀና አድርገው…’ገዝዬ’ አሉኝ፡፡ ስሜን…