ጥበብ
“ፍሬዘር የማንነት ገጣሚ ነው። የፍልስፍና ፈልፋይ ነው። የቃል ዲታ ነው። በተቃርኖ ነገር እንደ መደበኛ ሐሳብ መጫወት ይችላል! በጥልቀት እንድናስብ፤ ከሄድን በኋላ ተመልሰን እንድንጠይቅ የሚያስገድዱ ፤ አያሌ ተጠቃሽ መስመሮች አመራማሪ ሐረጎች አሉት። እውነት!; “ገጣሚ ዐይደለሁም ግጥም ‘ራሱን እንጂ" (I am not…
Read 3975 times
Published in
ጥበብ
‹‹እንግዲህ ታሪኬን ሰምተኸዋል፡፡ እናም ቦስተን የመገኘቴ ምሥጢር ለከተማዋ ባለኝ ፍቅርም ሆነ ለኒው ዮርክ ባለኝ ጥላቻ መነሻነት አይደለም፡፡ ይልቁንስ እዚህ የመገኘቴ ምሥጢር ግሩም ድንቅ ወደ ሆነ የሚያስጎመጅ ነገዬ የምትመራኝ፣ በሐብትም ሆነ በዕውቀት ልቄ እንድገኝ መንገዴን የምትጠርግልኝ መልዓክ አከል እንስት፣ አዎ ያቺ…
Read 1840 times
Published in
ጥበብ
መግቢያበ2011 ዓ. ም. የሕክምና ባለሙያዎችን አደባባይ ያወጣ አስተዳደራዊና ሙያዊ ጥያቄ ነበር፡፡ ለጥያቄው መፍትሄ ለማፈላለግ በመስኩ በተለያየ ዘርፍ የሚገኙ ሙያተኞችን ያሳተፈ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት አንድ የውይይት መድረክ ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ በውይይቱ ላይ ውስጥ የልብ ፅኑ ሕሙማን ስፔሺያሊስትና የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ማዕከል…
Read 3441 times
Published in
ጥበብ
አሻም ቲቪ ላይ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፣ በሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅን ግጥሞች ላይ ትንተና ሲያቀርቡ፣ ስለ Timeliness poems (ወቅታዊ ግጥሞች) እና Timelessness poems (ዘላለማዊ ግጥሞች) መግቢያ ሰጥተዋል። ገጣሚ ወቅቱን ጠብቆ ከመጻፍ ወቅታዊ ይባላል። እድሜና ጊዜ ከፈቀደለት፣ ያ ግጥም ወደ ዘላለም…
Read 5795 times
Published in
ጥበብ
"--ከግብፅ ባርነት ወጥተው በምድረ በዳ ለተቀመጡት እስራኤላዊያን አሮን ጣኦት ሰራላቸው፡፡ ራሳቸው ያዋጡትን ወርቅ ተጠቅሞ የወርቅ ጥጃ እንዲያመልኩ አነፀላቸው፡፡ ለተሰራላቸው ምስል ራቁታቸውን ሆነው ሰገዱ፡፡አመለኩ፡፡-"; ሼርውድ አንደርሰን የሚባል ደራሲ ነበር፡፡ በአጭር ልብ ወለድ ድርሰት ረገድ ሃያኛውን ክፍለ ዘመን፣ በአንዲት የአጭር ልብ ወለድ…
Read 3235 times
Published in
ጥበብ
Read 1553 times
Published in
ጥበብ