ጥበብ
460 ሚ.ብር በጀት ተይዞለታል ዜጎች ከመንግሥታዊና ህዝባዊ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት መብታቸውን ተጠቅመው የሚፈልጉትን አገልግሎት ለማግኘት እንዴት መጠየቅ እንዳለባቸው ግንዛቤ የሚሰጥ “ከመጠየቅ ….” የተሰኘ ማህበራዊ ተጠያቂነት ላይ ያተኮረ ቲያትር ሰሞኑን በአዲስ አበባ ለተመልካች ቀረበ፡፡ ቲያትሩ በ20 የተለያዩ መድረኮች ለሙከራ እንደሚቀርብና 460…
Read 1349 times
Published in
ጥበብ
የጦርነት መልክ ይሄ ነው፤ ተብላልቶ ሲሆመጥጥ የእብሪት ቡሆ ይሆናል፡፡ የጦርነት ፊት እንደ ጭርት መገኛው የሰው ፊት ነው፡፡ የሚያፈራርሰው ድልድይ፣ ህንጻ፣ ቤት …. አይደለም፤ የሰው ህይወት ነው፡፡ የሚያዳፍነው የአገር ጥሪት አይደለም፤ የግለሰብን ተስፋ ነው፡፡ በጦርነት ነገረ-ሥራው የተመሳቀለበት ሌላው ሩሲያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር…
Read 2016 times
Published in
ጥበብ
ለእይታ የቀረበው ሥነጥበባችን አይደለም፤ ልባችን ነው፡፡ ጌሪ ሆላንድሰዎች ስዕሎችን ለመስቀል ለምን ግድግዳን ብቻ እንደሚጠቀሙ ግራ ይገባኛል፡፡ ፍሪትዝ ፐርልስሳያሰልሱ ሥራን ለዕይታ የማቅረብ ጫና በየቀኑ እንድስል ያነሳሳኛል፡፡ ሊንዳ ብሎንድሄይምስቱዲዮ ፋብሪካ ሳይሆን ቤተ-ሙከራ ነው፡፡ አውደ ርዕይ የሙከራዎችህ ውጤት ነው፤ ነገር ግን ሂደቱ ማብቂያ…
Read 886 times
Published in
ጥበብ
ተፈጥሮ ንፁህ የበረዶ ሸማ ያለበሰችውን ከተማ፣ የለሊቱ ጥቁር ክንፎች አቅፈውታል፡፡ የሰሞኑ ንፋስ የአትክልት ስፍራዎች ለመደምሰስ ሲነሳ፣ ሰዎች ጎዳናውን ትተው፣ ሙቀትን ፍለጋ ወደየቤቶቻቸው ገቡ፡፡ ከከተማዋ ዳር ባለ ሰፈር በረዶ እጅጉን የተጫናትና ለመውደቅ የዳዳት ጎጆ ቆማለች፡፡ ከጭለማው ትንሽ እረፍት ባገኘች በዚያች ደሳሳ…
Read 1324 times
Published in
ጥበብ
ለሎሬት ጸጋዬ የልደት ቀን መርበትበት ነቢይ መኮንን ለሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ህልፈት የተቀኘው ለልደቱም ትዝ ይለኛል፤ “ሞተ ቢሉኝ እንኳን በአካል /በነብሱ ነብሴን የሚያከር/ አለው የውበት መዘውር /መሸብህ ይበሉኝ አንተን?/ ፀሐይና ከዋክብቱን፥ ሰማይ ላይ የዘራኸውን?” የጸጋዬ አካል እድሜው ቢያበቃም ብዕሩ በየወቅቱ የሌላን…
Read 4243 times
Published in
ጥበብ
የክርስቶስን ትምህርት በአንድ አረፍተ ነገር ግልፅ ስለተባለው ቄስ እያወራሁለት ነበር፤ ኤስን፡፡ “አንድ የካቶሊክ ቄስ በአንድ እግሩ ቆሞ በአንድ አረፍተ ነገር የክርስቶስን አስተምሮት እንዴት እንደገለፀው ታውቃለህ ኤስ?”“እንዲደረግብህ የማትፈልገውን በሌሎች አታድርግ የሚለው ነው አይደል” አለኝ እርግጠኛ ሆኖ፡፡ ተሳስተሃል ለማለት ከት ብዬ ሳቅሁበት፡፡…
Read 2455 times
Published in
ጥበብ