Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
“ለምግብ የምሰጠው ምንም ዋጋ አልነበረም፤ ከተገኘ እሰየው ከሌለ ግድ አልነበረኝም፤ ያ ነገር ለምዶብኝ ነው መሰለኝ አሁን እራሱ ሆድ መሙላቱ ብዙም ቦታ የምሰጠው አይደለም” “ጃሉድ” ከቁራን የተገኘ ቃል ነው፡፡ “በሁሉም ነገር ውስጥ መገኘት››የሚል ትርጓሜ አለው፡፡ የጃሉድ እናት ጎጇቸውን ያደምቅላቸው ዘንድ የወለዱትን…
Wednesday, 04 April 2012 09:54

ቦርጨቅ

Written by
Rate this item
(2 votes)
-በስብሃት ገብረእግዚአብሔር- አቶ ዘነበ ሀብትም ሆነ ሹመት ወይም ዝና በምኞታቸው ገብቶ አያውቅም ነበር፡፡ አግብቶ፣ ልጆች ወልዶ አሳድጎ፣ አስተምሮ፣ በስተርጅና ጧሪ ደጋፊ ማግኘት፣ በልጆችና በልጅ ልጆች ተከቦ መድሀኔአለምን ተመስገን እያሉ መሞት፡፡ ይኸ ነበር ያቶ ዘነበ ምኞትና ተስፋ፡፡ ግን እግዜር ሳይለው ቀረና፣…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያዊው ገጣሚ፣ ደራሲና ፀሃፌተውኔት ለምን ሲሳይ በመላው እንግሊዝ ከሚገኙ ዕውቅና ምርጥ ገጣሚዎች በቀዳሚነት ስሙ ይጠቀሳል፡፡ በዓለም አቀፍ ፀሃፊነቱ የሚታወቀው ለምን ሲሳይ፤ አምስት የግጥም መድበሎችን በእንግሊዝኛ ፅፎ አሳትሟል፡፡ የጥቁር እንግሊዛውያን ዘመነኛ ገጣሚዎችን ሥራዎች ያካተተውን “The Fire people” የግጥም መድበል የአርትኦት ስራም…
Saturday, 17 March 2012 10:42

የጥበብ “ቸርች” ያስፈልገናል

Written by
Rate this item
(0 votes)
እውነትን ለመናገር ሳይሆን ለመጠቆም ነው የዚህ መጣጥፍ አላማዬ፡፡ … በሁለት ፈጣሪዎች ነበር አሉ … ይህ ሰው የሚባል ፍጥረት መጀመሪያ የተሰራው፡፡ አንደኛው ፈጣሪ መንፈሳዊ ነው፤ ሁለተኛው ደግሞ ቁሳዊ ነው፡፡ በኋላ ሁለቱ ፈጣሪዎች እርስ በራሳቸው ተጣሉ፡፡ ሰውን ከሰሩት በኋላ ነው የተጣሉት የሚሉ…
Rate this item
(2 votes)
ከቤቴ ጓሮ ከሚገኝ ድንጋይ ላይ ተቀምጬ የፀሐይን መጥለቅ እያየሁ ተመስጫለሁ፡፡ እደግመዋለሁ ተመስጫለሁ ነው ያልኩት፤ እንደ አንዳንድ ደራሲያን በሀሳብ ባህር ሰምጫለሁ፤ አልወጣኝም፡፡ በሃሳብ መስመጥ ልክ እንደ ዲቃላ ባቄላ፣ እንደ ድንጋይ፣ እንደ ብረት፣ ወለሉ ላይ ሄዶ መዘርፈጥ ሲሆን በሃሳብ መመሰጥ ግን ዙሪያ…
Saturday, 17 March 2012 10:35

እንደ ስብሐት

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከአዘጋጁ:- ውድ አንባብያን፤ በዚህ አምድ በአንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/እግዚአብሔር የአፃፃፍ ዘዬ የተኳሉ ጥበባዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ እንዲሁም ፍልስፍናዊ መጣጥፎችና ወጐች ይስተናገዳሉ፡፡ እግረመንገዳችንንም ዕውቁን የብዕር ሰው ስብአት ለአብን እየዘከርን፡፡ ለአምዱ የሚመጥኑ ጽሑፎችን ብትልኩልን ሚዛን ላይ እያወጣን እንደየሁኔታውና አግባቡ እናስተናግዳለን፡፡ ዶክተር ሳሙኤል ጆንሰንና…