ባህል
“--ከዚህስ ይሰውረን፡፡ እውነት ግን…ጭንቅላት ካልሠራ፣ ምን ዋጋ አለው!…ጭንቅላት ካላሰበ፣ ካልጠየቀ፣ ካላሰላሰለ ምን ዋጋ አለው! ብዙ ችግር ባለባት አገር፣ ብዙ መከራ ባለባት አገር፣ ብዙ የተወሳሰቡ ጥልፍልፎች ባሉባት አገር…አእምሮ በሚገባ ካልሠራ ምን ዋጋ አለው!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!አኔ የምለው…ብዙዎቻችን ማሰብ፣ ‘ደክሞን’ ወይ ‘ሰልችቶን’ ተውን…
Read 6229 times
Published in
ባህል
“--ከዚህስ ይሰውረን፡፡ እውነት ግን…ጭንቅላት ካልሠራ፣ ምን ዋጋ አለው!…ጭንቅላት ካላሰበ፣ ካልጠየቀ፣ ካላሰላሰለ ምን ዋጋ አለው! ብዙ ችግር ባለባት አገር፣ ብዙ መከራ ባለባት አገር፣ ብዙ የተወሳሰቡ ጥልፍልፎች ባሉባት አገር…አእምሮ በሚገባ ካልሠራ ምን ዋጋ አለው!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!አኔ የምለው…ብዙዎቻችን ማሰብ፣ ‘ደክሞን’ ወይ ‘ሰልችቶን’ ተውን…
Read 2209 times
Published in
ባህል
“--ዘንድሮ ገና ‘ሀ’ ብለው ከመጀመራቸው የእምቧይ ካብ የሚሆኑትን ትዳሮች ብዛት ስናይ… “እውን እነኚህ ጥንዶች ከመጀመሪያውም ከልባቸው ይዋደዱ ነበር!” እንላለን፡፡ “እውን ይሄ ጥምረት ሲወጠን የአብርሃምና የሳራን ይሆናል ተብሎ ታሰቦ ነበር! እንደዛ ከታሰበስ ገና በጠዋቱ ምን ማእበል መታው!” እንላለን፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሱዬው ትክዝ…
Read 4738 times
Published in
ባህል
“--እዚህ አገር ምን አለ መሰላችሁ… ‘የአንድ ሰሞን አብሾ’ አይነት ነገር፡፡ ልክ አትሌቶች የኦሎምፒክ ሜዳሊያ ባገኙ ቁጥር አገር ሁሉ ሯጭ ካልሆንኩ እንደሚለው፡፡ መለስ ብላችሁ ብታዩ፤ በ‘አንድ ሰሞን አብሾ’ ተጀምረው የቀሩ ነገሮች መአት ናቸው፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…የምር ግን…ጥሬ ስጋ ለመቁረጥ የምናሳየውን…
Read 5782 times
Published in
ባህል
በጃንሆይ ዘመነ መንግስት ልጅ እንዳልካቸው መኮንን “ፋታ ስጡኝ” እያሉ ቢጮኹም፥ ሰሚ አጥተው “አቶ ጥድፊያ” ኢትዮጵያን ላለፉት ዓመታት መከራ አሳልፎ እንደሰጣት እናውቃለን። ከታሪክ ጠባሳ ካልተማርን ታሪክ ራሱን ይደግማል። ለዶ/ር አብይ አህመድ ፋታ መስጠት የሚያስፈልገው ለእርሳቸው ስልጣን ማራዘሚያ አይደለም። ፋታ የምትፈልገው ኢትዮጵያ…
Read 5021 times
Published in
ባህል
“--ልክ ነዋ… እዚህ አገር በመግዛትና በማስተዳደር መካከል ያለው ስስ መስመር ተፍቋላ! እንዲህ ሆኖ ታዲያ ፈገግ ማለት ወይም ዘና ማለት ከየት ይምጣ!… ትልቅ ወንበር ላይ መቀመጥ ‘ለማስተዳደር’ እንጂ ‘ለመግዛት’ እንዳልሆነ እውቀቱን ይግለጽላቸውማ!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… አቴዝ ብቻውን ለምንድነው የመጣው! አሀ…ባህርንም እንፈልጋታለና! የእሷ…
Read 3712 times
Published in
ባህል