ባህል
“ጥበብ ለእኔ እንደ ሱስ ነው፤ ከጥበብ ተለይቼ መኖር አልችልም” ዓለምፀሐይ ወዳጆ ሕይወቴን በሙሉ ያሳለፍኩት በኪነ ጥበብ ውስጥ በተዋናይነትና በገጣሚነት ሙያ ነው:: ወደ አሜሪካ ከመጣሁ በኋላ ኑሮን ለማሸነፍና ቤተሰቤን ለማስተዳደር ያልሰራሁት ሥራ የለም፡፡ እንዲያም ሆኖ ግን ከምወደው ሙያ አልተለየሁም፡፡ ጥበብ ለእኔ…
Read 2418 times
Published in
ባህል
“--እንግዲህ ጨዋታም አይደል፣ በአንዳንድ ሚዲያዎች ላይ አስተያየት ሰጪዎች፤ “ነጻ ገበያ ስለሆነ ነጋዴው እንደፈለገው መጨመር ይችላል…” ሲሉ ስንሰማ ትንሽ ግር ይላል፡፡ አሀ፣ ምንም ነገር ላይ “እንደ ልብ መሆን” ብሎ ነገር የለማ!…የትም ሀገር ለሁሉም ነገር ህግጋትና ስርአቶች አሉ፡፡ ቢያንስ፣ ቢያንስ ማህበራዊ ሀላፊነት…
Read 2256 times
Published in
ባህል
“እናላችሁ… እንደ ወዳጃችን ሁሉ ያልተረጋገጡ የወሬ ምንጮች እንደሚሉት፤ አዲስ በመቋቋም ላይ ላሉ ‘ፖለቲካ ፓርቲዎች’ ምልመላው የዋዛ አይደለም ይባላል፡፡ ያሉትአልበቁን ይመስል! (እነ እንትና... ‘ዘ ፖለቲካል ፓርቲ ቱ ኤንድ ኦል ፖለቲካል ፓርቲስ’ የሚል ነገር ትዝ ካላችሁ፣ ‘ጊቭ ሚ ኤ ኮል’ ቂ…ቂ…ቂ…» እንዴት…
Read 2570 times
Published in
ባህል
“እናላችሁ…ሌላ ደግሞ… አለ አይደል... ‘የአፋልጉኝ ውጤቶች’ የሚባል ፓርቲ ይቋቋምልንማ! ልክ ነዋ…የበላቸው ጅብ ሳይጮህ ይከርምና እኛ አፋልጉን ማስታወቂያ ባናወጣም ራሳቸው፣ ራሳቸውን ፈልገው በየአራትም፣ በየምናምን ዓመቱም ብቅ የሚሉት ‘በልዩነት’ ቢሰባሰቡ ይሻላላ!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ልዩ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ይፈጠሩልን፡፡ አሁን ባለው ሁኔታ ብዙ…
Read 2599 times
Published in
ባህል
“--ስሙኝማ… እግረ መንገድ የሆነ ነገር ትዝ ብሎኝ ነው፡፡ ለምሳሌ ልንጠቀምባቸው ከምንችለው በላይ ሀኪሞች፣ ኢንጂነሮች፣ የአይ.ቲ. ባለሙያዎች ምናምን ቢኖሩን…አለ አይደል…እጆቻቸውን ስመው የሚቀበሏቸው ሀገራት ይኖራሉ፡፡ ግንማ…ልንጠቀምባቸው ከምንችለው በላይ ፖለቲከኞች ሲኖሩንስ? በአክቲቪስቶቻችንም አካባቢ ተረፈ ምርት ነገር ሲኖርስ?! አሀ…ችግራችንን እኛው እናውቃለና!--” ኤፍሬም እንዳለ እንዴት…
Read 2874 times
Published in
ባህል
“እኔ የምለው…“ድርጅቱን ከምስራቅ አፍሪካ ምናምነኛ እናደርገዋለን…”፣ “ከተማዋን ከአፍሪካ ምናምነኛ እናደርጋታለን…” ከማለት ለምን ዝም ተብሎ ሥራ አይሠራም! ሥራው ከተሠራ በኋላ... “ይኸውላችሁ፣ ከአፍሪካ ምርጡ ምናምን….” ማለት ይቻላል፡፡ እኔ የምለው…ቆዩኝማ፣ እኛ ከአፍሪካ ‘አንደኛ፣ ምናምነኛ’ እስከምንሆን ሌላው አፍሪካ ቁጭ ብሎ ይጠብቀናል?! --” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ያዋከቡት…
Read 2940 times
Published in
ባህል