ባህል

Saturday, 29 April 2023 20:00

ከማህበራዊ ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(3 votes)
 ሸበተ መሰለኝ! (በድሉ ዋቅጅራ) ሸበተ መሰለኝ፣ እውቀትም አረጀ፤ጡት ተጣባውና፤አበልጅ ሆኑና፤ከድንቁርና ጋር፣ በወግ ተወዳጀ፡፡ብርሃኑ ጠፋ፣ አይኑ ደነገዘ፤መቅኒው በረዶ ሆነ፣ በቁሙ ፈዘዘ፡፡ይኽው እውቀት ጃጅቶ፤ከድንቁርና ላይ፣ በሊዝ ቦታ ገዝቶ፤ጎጆ ቀለሰና፣ መስሎ ጎረቤቱን፤ፀሐዩን ይሞቃል፣ እያሻሸ ሪዙን፡፡መጥኔ ለዚች ሀገር!‹‹የት ይደርሳል›› ስንል በወጣትነቱ፤እዚህ እቅርባችን፣ ይኽው ተመልከቱ፤እውቀት…
Saturday, 29 April 2023 19:33

ከማህበራዊ ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ቢዝነስ አዋቂው ዊሊያም ሪግሊ ለ8.5 ሚ. አሜሪካውያን መስቲካ በነጻ አስቀምሷል ዋሲሁን ተስፋዬ ዊሊየም ሪግሊ፤ በአሜሪካን ፔንስልቫንያ የተወለደና ፡ እስካሁንም በአለም ላይ ቁጥር አንድ ተሻጭ ማስቲካዎች መሀከል አንዱ የሆነው የሪግሊ ባለቤት ነው ።በልጅነቱ በአባቱ የሳሙና ፋብሪካ ውስጥ በትርፍ ጊዜው ይሰራ ነበር…
Rate this item
(1 Vote)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ከፈረንጅ ጽሁፍ ላይ ያገኘኋትን ነገርዬ እዩልኝማ፡፡ በአንድ ወቅት የሆነ ሰው አንድ በጣም አዋቂ የሚባሉ አዛውንት ዘንድ ይሄድና ጨነቀኝ የሚለውን ጥያቄ ይጠይቃቸዋል፡፡ በነገራችን ላይ ሰውየው ባለትዳር ቢሆንም፤ በድብቅ ደግሞ ቅምጥ ነበረችው፡፡ “አንድ ነገር ጨንቆኝ እንዲያማክሩኝ ፈልጌ ነው፡፡ አንደኛውን ተሰብስቤ…
Rate this item
(3 votes)
ኢድ ሙባረክ! እንኳን ለኢድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...አብሮ አደግ ‘ዳያስፖራ’ እና ‘ግራ የገባው’ የሀገር ልጅ ለመጨረሻ ጊዜ ከተነጋገሩ ረጅም ጊዜ ከርመው ነው ሰሞኑን “ሀሎ!” የተባባሉት፡፡ ለነገሩ ‘ግራ የገባው’ የሀገር ልጅ አሁን፣ አሁን ብዙ የውጭ ጥሪ አያገኝም፡፡ ቀደም ሲል በአስራ አምስት…
Saturday, 15 April 2023 20:09

ከሶሻል ሚዲያ በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
እስቲ ስለ ሞት እናውጋአቈልቊዬ ፡ ባይ ፡ መሬቱን ፡ቈስሎ ፡ አገኘሁት ፡ እግሬን ፡ምን ፡ አሳዘነኝ ፡ ለእግሬ ፡ ቊስል ፡ስሄድ ፡ እኖር ፡ ይመስል፡፡(ከብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀልሞት በስሙ ኗሪ ነው፡፡ ሶምሶን ሹሩባው ላይ ሀይል እንዳለው ሁሉ ሞትም…
Saturday, 08 April 2023 19:48

“ሰው ብቻ አትሁኑ”

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሰው ብቻ አትሁኑ፤ ‹ሰው ብቻ ማለት ምንድን ማለት ነው?› ብዬ ሳስብ፤ የሚበላ፣ የሚጠጣ፣ በሚለብሰው ልብስ፣ በሚነዳው መኪና የኑሮን ስኬት የሚለካ ማለት ነው፤ እስከ ሞት የሚኖር ማለት ነው፤ እንደ እንስሳ።...ታላቁ ሊቅ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህ ይላል … ‹ሰው እግዚአብሔር ሲለየው፤ ጠባዩ እንደ…
Page 7 of 92