ባህል
“--የሂሳብ ክፍሉ ሠራተኛ ጠዋት በሦስት ሰዓት ተኩል ላይ ቡና ቤት ጂኑን ይዞ የሚገለብጠው የሥራ ዲሲፕሊን ገደል ብትገባ አይደልእንዴ! ሰዉ ሁሉ ምሳውን በውሃ፣ በለስላሳ ምናምን ትቶ በሦስትና በአራት ጠጅ አወራርዶ ቢሮ የሚገባው፣ ዲሲፕሊን የሚሏት ነገርገደል ብትገባ አይደል እንዴ!--እንዴት ሰነበታችሁሳ!እዚህ ሞቅ ያለው…
Read 3151 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!መንገድ ላይ እየሄዳችሁ ነው፡፡ የሆነ ሰው መጥቶ ፊት ለፊታችሁ ይገተራል፡፡ ልክ እኮ የሆነ ሰው “ዋ አልፎህ ይሄድና!” ያለው ነው የሚመስለው፡፡ “ስማ፣ ስንት ሰዓት ነው?”“አቤት!”“ሰዓት ስንት ነው?”ልክ እኮ ስኳር ሲሰርቅ እንደተገኘ አራስ፣ ሊቆነጥጣችሁ የተዘጋጀ ይመስላል፡፡“ሦስት ሰዓት ከሀያ”“አመሰግናለሁ” የለ፣ “እግዜር ይስጥልኝ…”…
Read 3287 times
Published in
ባህል
በኢትዮጵያ የኢራን ኤምባሲ የባህል ክፍል፣ በፔርሽያን ቋንቋና በኢራኖሎጂ ያሰለጠናቸውን 13ኛ ዙር ተማሪዎች የዛሬ ሳምንት በባህል ማዕከሉ አስመረቀ፡፡ በምረቃው ሥነ - ሥርዓት ላይ የባህል ክፍሉ ኃላፊ ሚ/ር ሰይድ ሐሰን ሃይድሪ ባደረጉት ንግግር፤ ኢራን፣ ጥንታዊ ሥልጣኔና ባህል ያላት ሀገር መሆኗን ጠቅሰው፣ የተፃፈ…
Read 793 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ኧረ ይመኙሻል፣ ይመኙሻል7አበበ ቢቂላ ያገባሻልጥላሁን ገሰሰ ይድርሻልተብሎ ነበር፣ የዛሬን አያድርገውና ያኔ … አትሌቶችም፣ ዘፋኞችም ፍራንክ በሌላቸው ዘመን። ስሙኝማ…እንግዲሀ ጨዋታም አይደል… ‘ታዋቂነት’ እንደ ዘንድሮ የቀለለበት ጊዜ ነበር! ልክ እኮ ከ‘ተራው ህዝብ’ ብዛት ይልቅ የ‘ታዋቂ ሰዎች’ ብዛት የሚበልጥ ነው የሚመስለው፡፡…
Read 2633 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ዘንድሮ “ሰው ጠፋ” እየተባባልን ነው። አለ አይደል… አይደለም አብሮ የሚሠሩትና አብሮ የሚኖሩት...አብሮ የሆድ የሆድን የሚያወሩት ሰው ማግኘት አስቸጋሪ እየሆነ ነው ይባላል፡፡ ምን ነካን! እንዴት ነው በጥቂት ዓመታት ውስጥ እዚህ የለየለት የጎሪጥ መተያየት ደረጃ የተደረሰው! እስከዚህ ጣራ የነካ ያለመተማመን…
Read 2661 times
Published in
ባህል
“-- ይሄ ጉዳይ ልንገምተው ከምንችለው በላይ አሳሳቢ ነው፡፡ ጥያቄው “እውነት የሚያሳስበን አለን ወይ” ነው፡፡ የጥቂትባህሪያቸው የተበላሸ፣ በተለምዶ ‘ቀጪ፣ ቆንጣጭ’ የሌላቸው ምናምን የምንላቸው፣ ታዳጊዎችና ወጣቶች ጉዳይ ብቻ አይደለም፡፡የትውልድ ጉዳይ ነው፡፡----”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ብቻቸውን በደሳሳ ቤት ውስጥ ከኑሮ ጋር ትግል የያዙ እናት ናቸው፡፡ አንድ…
Read 2382 times
Published in
ባህል