ባህል

Saturday, 19 January 2019 00:00

በሀሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(7 votes)
“መንግስትነት ንግስና አይደለም” በጥንት ዘመን ነው፡፡ ሰውየው ቀኑን የሚያሳልፈው መጽሐፍ ሲያነብና ሲደግም፣ ሲደጉሥ፣ ሲጠርዝና ሲፅፍ ነው፡፡ አስማተኛ፣ መጽሃፍ ገላጭ፣ ኮከብ ቆጣሪ፣ ጋኔል ጠሪ፣ ጠጠር ጣይ፣ ጠንቋይ፣ ደብተራ እያሉ ያወሩበታል፡፡ ነቃ ያሉት ደግሞ ‹ሊቅ› ይሉታል፡፡ የአገሪቱ የበላይ ቧለሟሎችና የእምነት አጋፋሪዎች ሰውየውን…
Rate this item
(3 votes)
እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ትናንትና ዛሬ ጃንሜዳ ትደምቃለች፡፡ ስሙኝማ የምር ግን እንደ ጃንሜዳ በብዛት አድቬንቸር የተሠራበት የአዲስ አበባ አካባቢ ይኖራል! እንደውም…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… በአገራችን የቤተሰብ ምስረታ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያውና ዋናው ምእራፍ ለጃንሜዳ መሰጠት አለበት፡፡ ስንትና ስንት ትዳር የቆመው እኮ እድሜ…
Rate this item
(6 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!በዓሉ እንዴት አለፈ? ስሙኝማ…አንዳንዴ ምንም እንኳን ቃላቱ ‘ገር’ ቢሆኑም ባትጠይቋቸው የምትመርጧቸው ጥያቄዎች ይኖራሉ፡፡ አሀ…የጠያቂውን ስሜት ሊጎዳ ይችላላ! ለምሳሌ የዘንድሮውን ገና፣ “በዓሉ እንዴት አለፈ?” ብሎ መጠየቁ እንደ ወትሮው ዘና ላያደርግ ይችላል፡፡ ዶሮ ሰባት መቶና ሰባት መቶ ሀምሳ ብር በሚጠየቅባት ከተማ…
Rate this item
(5 votes)
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…ዘንድሮ የበዓል መዳረሻ ሰሞን ትንሽ ቀዝቀዝ አለ ልበል! ለነገሩ አይገርምም። ውስጣችን ሰላም ሳይሆን፣ ውስጣችን ብዙ ስጋቶች ባሉበት፣ የግድ “አሀ ገዳዎ” እንበል ብንልም ሙሾ እንጂ ዘፈን አይሆንማ! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…የበዓል ወጪን አስመልክቶ ሲፈጠሩ የነበሩ መለስተኛ የባልና…
Tuesday, 01 January 2019 00:00

“ምናለ ጠጋ ብትይ!”

Written by
Rate this item
(7 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አንድ ሚኒባስ ታክሲ ውስጥ ነው... እንደ አብዛኛዎቹ የከተማችን ታክሲዎች ውስጡ የስዕል ኤግዚብሽን ግድግዳ አይመስልም፡፡ አንድ ብቻ ብዙም ባልጎሉ ፊደላት የተጻፈ ጥቅስ ነገር ተለጥፏል፡፡ ‘ፍጥነት ለአትሌት እንጂ ለሾፌር ወርቅ አያስገኝም’ ይላል፡፡ አሪፍ አይደል! ያውም ከፍጥነት በላይ በማሽከርከር የእርግማን መአት በምናወርድባቸው…
Rate this item
(10 votes)
እንደምን ሰነበታችሁሳ!ቀደም ባሉት ጊዜያት የጥንት ወዳጅ ማግኘት ደስ ይል ነበር፡፡ ማለት ክላስሜት፣ አብሮ አደግ፣ የሰፈር ልጅ ማግኘትን የመለሰ ነገር የለም፡፡ ብዙ ‘አድቬንቸር’ ይወራ ነበራ! ‘ዘ ጉድ ኦልድ ዴይስ’ የሚባሉት ጊዜያትን እያነሳን፣ ከዘመኑ ኑሮ ጫና ለጥቂት ሰዓታት እንኳን ራሳችንን ነጻ ማድረግ…