ባህል
“መንግስትነት ንግስና አይደለም” በጥንት ዘመን ነው፡፡ ሰውየው ቀኑን የሚያሳልፈው መጽሐፍ ሲያነብና ሲደግም፣ ሲደጉሥ፣ ሲጠርዝና ሲፅፍ ነው፡፡ አስማተኛ፣ መጽሃፍ ገላጭ፣ ኮከብ ቆጣሪ፣ ጋኔል ጠሪ፣ ጠጠር ጣይ፣ ጠንቋይ፣ ደብተራ እያሉ ያወሩበታል፡፡ ነቃ ያሉት ደግሞ ‹ሊቅ› ይሉታል፡፡ የአገሪቱ የበላይ ቧለሟሎችና የእምነት አጋፋሪዎች ሰውየውን…
Read 9790 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ትናንትና ዛሬ ጃንሜዳ ትደምቃለች፡፡ ስሙኝማ የምር ግን እንደ ጃንሜዳ በብዛት አድቬንቸር የተሠራበት የአዲስ አበባ አካባቢ ይኖራል! እንደውም…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… በአገራችን የቤተሰብ ምስረታ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያውና ዋናው ምእራፍ ለጃንሜዳ መሰጠት አለበት፡፡ ስንትና ስንት ትዳር የቆመው እኮ እድሜ…
Read 2377 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!በዓሉ እንዴት አለፈ? ስሙኝማ…አንዳንዴ ምንም እንኳን ቃላቱ ‘ገር’ ቢሆኑም ባትጠይቋቸው የምትመርጧቸው ጥያቄዎች ይኖራሉ፡፡ አሀ…የጠያቂውን ስሜት ሊጎዳ ይችላላ! ለምሳሌ የዘንድሮውን ገና፣ “በዓሉ እንዴት አለፈ?” ብሎ መጠየቁ እንደ ወትሮው ዘና ላያደርግ ይችላል፡፡ ዶሮ ሰባት መቶና ሰባት መቶ ሀምሳ ብር በሚጠየቅባት ከተማ…
Read 9531 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…ዘንድሮ የበዓል መዳረሻ ሰሞን ትንሽ ቀዝቀዝ አለ ልበል! ለነገሩ አይገርምም። ውስጣችን ሰላም ሳይሆን፣ ውስጣችን ብዙ ስጋቶች ባሉበት፣ የግድ “አሀ ገዳዎ” እንበል ብንልም ሙሾ እንጂ ዘፈን አይሆንማ! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…የበዓል ወጪን አስመልክቶ ሲፈጠሩ የነበሩ መለስተኛ የባልና…
Read 3575 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አንድ ሚኒባስ ታክሲ ውስጥ ነው... እንደ አብዛኛዎቹ የከተማችን ታክሲዎች ውስጡ የስዕል ኤግዚብሽን ግድግዳ አይመስልም፡፡ አንድ ብቻ ብዙም ባልጎሉ ፊደላት የተጻፈ ጥቅስ ነገር ተለጥፏል፡፡ ‘ፍጥነት ለአትሌት እንጂ ለሾፌር ወርቅ አያስገኝም’ ይላል፡፡ አሪፍ አይደል! ያውም ከፍጥነት በላይ በማሽከርከር የእርግማን መአት በምናወርድባቸው…
Read 5302 times
Published in
ባህል
እንደምን ሰነበታችሁሳ!ቀደም ባሉት ጊዜያት የጥንት ወዳጅ ማግኘት ደስ ይል ነበር፡፡ ማለት ክላስሜት፣ አብሮ አደግ፣ የሰፈር ልጅ ማግኘትን የመለሰ ነገር የለም፡፡ ብዙ ‘አድቬንቸር’ ይወራ ነበራ! ‘ዘ ጉድ ኦልድ ዴይስ’ የሚባሉት ጊዜያትን እያነሳን፣ ከዘመኑ ኑሮ ጫና ለጥቂት ሰዓታት እንኳን ራሳችንን ነጻ ማድረግ…
Read 9124 times
Published in
ባህል