ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ... እንግዲህ ጨዋታም አይደል፤.... ውሸት መናገር፣ ነጩን ነገር ጥቁር ነው ብሎ ድርቅ ማለት ምናምን በቃ ሁላችንን የሚያመሳስል ባህሪይ ሊሆን ነው ማለት ነው! ውሸት መናገር እንደ ቀድሞው አንገት ማስደፋቱ ቀርቷል፡፡ ሀሰት መናገር እንደ ቀድሞው ማሸማቅቁ ያበቃለት ይመስላል፡፡ ከእኛ ምድር ቤት…
Read 1690 times
Published in
ባህል
"ልክ ነዋ...እንደ ድሮ ቢሆን አኮ ሰው ሲጣላ መገላገል የተለመደ ነበር፡፡ አሁን ዋነኛው ቡጢ ቀማሽ መሀል የገባው ገላገይ ነው የሚሆነው፡፡ ብቻ በዚህም፣ በዛም ‘ግርግር’ ነገር፣ “ጭር ሲል አልወድም” ነገር የሚመቸን የበዛን ነው የሚመስለው፡፡--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...ዛሬ እኮ መስከረም 30 ነው። ማለቴ...ምንም ነገር…
Read 1905 times
Published in
ባህል
"-እንደው፣ ለትንሹም ለትልቁም እኔን መውቀሳችሁን መቼ ነው የምታበቁት! ችግር ፈጣሪዎች ራሳችሁ፣ የተቃናውን የምታጣምሙት፣ የቆመውን የምትገነድሱት፣ የተደፈነውን የምትሸነቁሩት ራሳችሁ፣ አደራችሁን የበላችሁ፣ ሃቃችሁን ያፈረሳችሁ ራሳችሁ! የእኔን ስም ገንዘብና ጥቅም መሰብሰቢያ ያደረጋችሁ ራሳችሁ! እና… እኔን ምን አድርግ ነው የምትሉኝ?!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ በአስቸኳይ…
Read 1328 times
Published in
ባህል
"-እንደው፣ ለትንሹም ለትልቁም እኔን መውቀሳችሁን መቼ ነው የምታበቁት! ችግር ፈጣሪዎች ራሳችሁ፣ የተቃናውን የምታጣምሙት፣ የቆመውን የምትገነድሱት፣ የተደፈነውን የምትሸነቁሩት ራሳችሁ፣ አደራችሁን የበላችሁ፣ ሃቃችሁን ያፈረሳችሁ ራሳችሁ! የእኔን ስም ገንዘብና ጥቅም መሰብሰቢያ ያደረጋችሁ ራሳችሁ! እና… እኔን ምን አድርግ ነው የምትሉኝ?!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ በአስቸኳይ…
Read 1535 times
Published in
ባህል
"እናላችሁ…ዓመልን በጉያ ማድረጉ እየተሳነን ነው፡፡ የምር እኮ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… ከዕለታት አንድ ቀን የመከባበር፣ የመተሳሰብ፣ “አንተ ትብስ፣ አንቺ” የመባባል ባህል የነበረባት ሀገር አልመስል እያለች ነው፡፡ ክንፎች ሁሉ በአንድ ጊዜ ረግፈው እንዴት ወደ ቀንድ እንደሚለወጡ ግራ ግብት ነው የሚለው፡፡--" እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ…
Read 1435 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ዓመት ሄደ፣ ዓመት መጣ…እንዲህ ነው ነገሩ እንግዲህ፡፡ የመልካም ምኞት መግለጫ ስንለዋወጥ ነው የሰነበትነው፡፡ ልባችን ውስጥ ተቀብሮ የተፋቀ እለት ብቅ እንደሚለው ሳይሆን ቢያንስ፣ ቢያንስ እንደተጻጻፍነው ምኞታችንን ያድርግልን! ያው ደጋግመን እንዳልነው … በአብዛኛው በጣም ከባድ ሆኖ ያለፈ ዓመት ነው፡፡ ደግነቱ ችግር…
Read 2118 times
Published in
ባህል