ባህል
"እናማ… “እባካችሁ፣ እባካችሁ፣ እባካችሁ…” እየተባለ እስከ መቼ ሊዘልቅ ይችላል! ነገሮች ወደ ጎርፍነት፣ ነገሮች ወደ 8.5 የሪከተር መለኪያ መሬት መንቀጥቀጥነት፣ ነገሮች ወደ ናዳነት መለወጥ ሳያስፈልጋቸው ቀና ማለቱ፣ ቀበቶ ማጥበቁ ሳይሻል አይቀርም!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!“የዘንድሮ ብርድ ለብቻው ነው፡፡” ሰሞኑን በስልክም፣ በምንም የምንለዋወጣት አባባል…
Read 1844 times
Published in
ባህል
"እኔ የምለው… ስንደግፍም ጥግ ድረስ ስንቃወምም ጥግ ድረስ! ስንባርክም ጥግ ድረስ፡ ስንረግምም ጥግ ድረስ! ስንወድም ጥግ ድረስ፣ ስንጠላም ጥግ ድረስ! ምን ይሻለናል!?" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ክረምቱ ጨከነብንሳ! በሳሳ ሰውነት ይህን አይነት ብርድ! ለደግ ያድርግልንማ፡፡ ይቺን ግጥም ስሙልኝማ…አዲስ ሞድ ለብሳለችሹራብ ደርባለችጸጉሯን ተተኩሳ…ለፎርም ሰዓት…
Read 2227 times
Published in
ባህል
"እናማ…‘እቃ፣ እቃ ጨዋታ’ የሚመስሉ ወሬዎች፣ ‘እቃ፣ እቃ ጨዋታ’ የሚመስሉ አስተሳሰቦች፣ ‘እቃ፣ እቃ ጨዋታ’ የሚመስሉ ድርጊቶች በዝተዋል፡፡ ብቻ ምን አለፋችሁ…በብዙ ዘርፎች…‘እቃ፣ እቃ ጨዋታ’ የሚመስሉ ነገሮች በዝተዋል፡፡ ፊልም ላይ “ቁረጠው!” የሚሏት ነገር እውነት በሆነችና ከፊሉን እንኳን በገነደስነው እንዴት አሪፍ በሆነ ነበር!" እንዴት…
Read 2021 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ፡— አንድዬ፣ እኔው ልጅህ ነኝ፣ ምስኪኑ ሀበሻ፡፡አንድዬ፡— መጣህ! መጀመሪያ እንደ በቀደሙ ተሰልፋችሁ ነው የመጣችሁት?ምስኪኑ ሀበሻ፡— ኸረ አንድዬ፣ ብቻዬን ነኝ::አንድዬ፡— ይሻላል፣ ይሻላል፡፡ምስኪኑ ሀበሻ፡— አንድዬ፣ ሰብሰብ ብለን መምጣታችንን ጠላኸው እንዴ! አንድዬ፡— አልወጣኝም፡፡ አሁን እንደሱ የሚል ነገር ወጣኝ፡፡ምስኪኑ ሀበሻ፡— አይ ድንገት…
Read 2872 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ክረምቱ ምነው ገና ከመጀመሪያው ወራት እንዲህ ጨከነሳ! ብርዱ ከአሁኑ እንዲህ “እትቱ በረደኝ…” ያሰኘን ነሀሴን አንዴት እንደምንወጣው እሱው ነው የሚያውቀው:: ሻይ ማግኘት ፈተና የሆነበት መአት ሰው ባለበት… አለ አይደል… አንድ ሰሞን ‘ወተት ለጤና ጥሩ ስለሆነ በየቀኑ ጠጡ…” ምናምን የሚሉ የህንጻ…
Read 2248 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ማይኬን ይዤ አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ለማናገር ብቅ ማለቴን ለማሳወቅ ያህል ነው፡፡ የመጀመሪያው እንግዳዬ በእድሜ ጠና ያሉ ናቸው፡፡ጋዜጠኛው፡— እንግዳዬ ስምዎን ቢነግሩኝ?እንግዳ አንድ፡— ቢገርመው ታዘበ፡፡በለው! በቃ፣ ሲገርማቸው ጊዜ፣ የሚያደናግሩ ነገሮች ቢበዙባቸው ጊዜ ሊያደርጉ የሚችሉት ትልቁ ጉልበታቸው መታዘብ ነው፡፡ አሁን ብዙ…
Read 1795 times
Published in
ባህል