ባህል
“እናላችሁ… አስቸጋሪ ነው፡፡ የምር ግን… በተለይ ይሄ ሊለቀን ያልቻለው የ‘ሀገር ልጅነት’ ሾኬን ማስቀረት ካልቻልን፣ በወንዝ ልጅነት መሳሳቡን ማቆም ካልቻልን፣ ሁሉንም በእኩል ዓይን ማየት ካልቻልን… ፖለቲካውን እያመሰው ያለው ‘ሾኬ’ ማህበራዊ ኑሯችንንም ማተረማመሱ አይቀርም፡፡ --” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ቶተነሀም ሰባት ቃመ አሉ! (“አሁን ይሄ…
Read 2793 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ በፈጠርከን መስፈርት መለኪያ አውጣልን፡፡ አንድዬ፡— ምን እያልክ ነው?ምስኪን ሀበሻ፡— ወይ ሳትገጥምልን የቀረ ነገር ካለ አስተካክልልን፡፡ አንድዬ፡— አንተ ሰውዬ፣ በጠዋቱ አረቄ ጠጥተህ አናትህ ላይ ወጣ እንዴ! ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ ስንት ነገር አናታችን ላይ ወጥቶ፣…
Read 3161 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ክረምትና ‘ቅዝቃዜው’ አልለቅ አለንሳ! “ሞቅ ሊል ነው” ስንል ውርጩ ሾልኮ እየገባ፣ “ፀሀይ ልትወጣ ነው” ስንል ከፓሲፊክ ውቅያኖስ ይምጣ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ የማናውቀው ደመና ሰማይ ለሰማይ ተስቦ እየሸፈነን… ‘ቆፈንና ውርጭ’ የሚቀንሱበት ዘመን ይሁንልንማ!እኔ የምለው …እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…እኛ ዘንድ ጀምሮ…
Read 3261 times
Published in
ባህል
እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ክረምት አልፎ በጋ፣ መስከረም ሲጠባአሮጌው ዓመት አልፎ፣ አዲሱ ሲገባደራሽ የወንዝ ውሀ ተውሳኩን ይውሰደውጤና መሆኑን ነው እኛ የምንወደው፣ተብሎ ተዚሞ ነበር፡፡ በተለይ ዘንድሮ ፈሳሽ የወንዝ ውሃ እንዲወስድልን የምንፈልጋቸው ብዙ ተውሳኮች አሉ፡፡ በወሬ መልክ፣ በመድረክ ላይ ንግግር መልክ፣ በሬድዮና…
Read 3353 times
Published in
ባህል
“እናም… ከሁሉም በላይ ልንመኝ የምንችለውና ምናልባትም ልንመኝ የሚገባን ሰላምን ነው፣ ከሁሉም በላይ ልንመኝ የሚገባው እላያችን ላይ ሰፍሮ ተራ፣ በተራ እየቆሰቆሰ እያባላን ያለውን መጥፎ መንፈስ ጥርግ አድርጎ የሚወስድልን ተአምር እንዲፈጠር ነው፣ ልንመኝ የሚገባን አልለቅ ያለን የችግርና የመናቆር አዙሪት የሚወገድበትን ጥበብ እንድናገኝ…
Read 2835 times
Published in
ባህል
“የምር ግን…እንግዲህ ጨዋታም አይደል …በአገልግሎት መስጫዎች አካባቢ ኦምሌታቸውን ሲቀረጥፉ አርፈደው (ቅናት አይመስልብኝም!) በፈለጋቸው ሰዓት እየመጡ “ልዩ እንክብካቤ ይደረግልን” አይነት የሚያሰኛቸው ሰዎች አይገርሟችሁም! ስንተኛ ሰማይ ላይ ነን ብለው ነው የሚያስቡት?!--» እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰልፉ ረጅም ነበር…የመብራት ሂሳብ ለመክፈል:: ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ የቆሙ…
Read 3040 times
Published in
ባህል