ባህል
ባለፉት አራት ዓመታት የተጓዝንበት ጎዳና በጣም አስጨናቂ ነበር፡፡ ፖለቲካዊ ብቻ ሣይሆን ማህበራዊ መሠረታችንም ተነቃንቋል፡፡ ነፍስ ያወቀውና ኃላፊነት የሚሰማው ሙሉ ሰው የሆነው ብቻ ሣይሆን ህጻናትም ብዙ ተጎድተዋል፡፡ ምናልባት ከሁለት ዓመት በፊት ይሆናል፡፡ ሁከቱ በተባባሰበት ወቅት ከልጄ ጋር የሁለት ሰዓት ዜና እያዳመጥን…
Read 5683 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሀሳብ አለን… ለአንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የዓመት እረፍት ይሰጣቸው። እንዴ … መከራቸውን በሉ እኮ! ማይክራፎን የያዝን ሁሉ መጀመሪያ የሚታዩን ‘አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች’ ብቻ ሆኗል። እና… አለ አይደል… የዓመት ፈቃድ ቢሰጣቸው ይሻላል፤ አለበለዚያ ከድካም የተነሳ ‘ሲክ ሊቭ’ ሊጠይቁ ይችላሉ!በጋዜጣ…
Read 2315 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሀሳብ አለን…ነገሮች መለዋወጣቸው ካልቀረ ለ‘አራድነት’ ደረጃ ይውጣልን። ተቸገርን እኮ! እኔ የምለው… አለ አይደል… የ‘አራድነት’ የሦስት ወር ስልጠና ምናምን ተጀመረ እንዴ! እንደዛ ከሆነ እውቅና የሌላቸው አሰልጣኞች በዝተዋል ማለት ነው (ቂ… ቂ… ቂ... እኔ የምለው… እነ እንትና… የዘንድሮው አራድነት እናንተን አይመለከትም።)…
Read 5608 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አንዱ ሰው ምን አለ መሰላችሁ… “ለአዲሱ ዓመት እቅዴን ከጠየቃችሁኝ፣ እቅዴ ራሴን ማግኘት ነው” ብሏል፡፡ እኛን አይቶና መርምሮ የተናገረ ነው የሚመስለው፡፡ ራሳችንን ማግኘት የተሳነን፣ ቁጥራችን ቀላል አይደለምና፡፡ እንደውም ቁጥራችን እየጨመረ ሳይሄድ ቀርቷል ብላችሁ ነው! ራሳችንን እንድናገኝ ይርዳን!ሴትዮዋ ሱፐርማርኬት ውስጥ እየተዘዋወረች…
Read 6055 times
Published in
ባህል
እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!‘አሳይቶ የሚሰጥ’ እንጂ ‘አሳይቶ የሚነሳ’ ዓመት እንዳይሆን አንድዬ ይርዳን! መልካም ልቦናውንም አትርፎ፣ አትረፍርፎ ይስጠንማ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ! አንድዬ! አንድዬ፡— ማነህ አንተ?ምስኪን ሀበሻ፡— ምስኪኑ ሀበሻ ነኝ፣ አንድዬ፡፡አንድዬ፡— አንተው ነህ!...እንኳን አብሮ አደረሰን፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ ምን እያልከኝ ነው? አንድዬ፡— እንኳን…
Read 4205 times
Published in
ባህል
“--ከሰልፎቻችን፣ ከኮንሰርቶቻችን እፎይ ብለን ትንፋሽ ስንሰበስብ፣ ያኔ ሁሉም እየለየ መሄዱ አይቀርም፡፡ እስከዛው ግን አንዳንዴ ግለሰቦችና ቡድኖች ላይ ሲሰነዘሩ የምንሰማቸው አስተያየቶችም ሆኑ ትችቶች የተሳሳቱ ድምዳሜዎች ላይ እንዳይወስዱን ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለአዲስ ዓመት ዋዜማ አደረሳችሁማ!እንቁጣጣሽ፣ እንኳን መጣሽበአበቦች መሀል…
Read 6917 times
Published in
ባህል