ባህል

Rate this item
(13 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሴትዮዋ ባሏን ታፋጥጠዋለች። “ጎረቤታችን ካለችው ሴትዮ ጋር እንደተኛህ ያለወቅሁ መሰለህ!” ትለዋለች፡፡ “ይሄን ትክዳለህ?” ባል ሆዬ ቆሌው ይገፈፋል፡፡ ግን እዚህ አገር ጥፋትና ስህተት (‘እንዲሁም ቅሽምና’ የሚለው ይግባበት) ማመን ብሎ ነገር የለም አይደል…መልሶ ያፈጥባታል። “ዝም ብለሽ አትዘባረቂ! እኔ ከእሷ ጋር…
Rate this item
(13 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!በቀደም መሀል ከተማ አካባቢ የሆነ ነው። ሴትዮዋ የአእምሮ በሽተኛ ነች፣ አንድ ዓመት የማይሞላው ልጅ ታቅፋለች፡፡ እናም ይህንንም፣ ያንንም ትጮሀለች። የተወሰኑ ‘ደንብ አስከባሪዎች’ ከበዋታል። ይሄኔ ከመሃላቸው አንዱ በቃሪያ ጥፊ ያጮላታል፡፡ በአካባቢው የነበረው ሰው ያጉረመርማል፡፡ የተወሰኑ ሰዎችም “ለምን ትመታታለህ…” ምናምን አይነት…
Monday, 03 October 2016 00:00

ምክርና ቁርስ ከቤት…

Written by
Rate this item
(10 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው በሆነ ነገር ጓደኛውን ‘ሲመክረው’ ኖሯል፡፡ ተመካሪው ግን የተሰጠው ምክር ሁሉ ስላልጣመው አንዱንም አልተገበረውም፡፡ ይሄኔ መካሪ ሆዬ… “ምክሬን የማትቀበለው ለምንድነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ሰውየው ምን ብሎ ቢመልስ ጥሩ ነው…“ልጄ፣ ምክርና ቁርስ ከቤት ነው…” አሪፍ አይደል!‘ምክርና ቁርስ ከቤት’ መሆኑን ረስተን መከራችንን…
Rate this item
(11 votes)
“--- ወንበር ትወዳላችሁ… የስልጣን ወንበር፣ የሀብት ወንበር፣ አድራጊ ፈጣሪ የምትሆኑበት ወንበር ትወዳላችሁ፡፡---”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ እንኳን አደረሰህ!አንድዬ፡— ምን አልከኝ! እንኳን አደረሰህ ነው ያልከኝ?ምስኪን ሀበሻ፡— ይቅርታ አንድዬ፣ አስቤው ሳይሆን ልምድ ሆኖብኝ ነው፡፡አንድዬ፡— ምን ልምድ ሆኖብህ ነው… ጭራሽ የእብሪታችሁ ጥግ እዚህም ደርሶልኛል!…
Rate this item
(27 votes)
ወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን ከቀናት በፊት በፌስቡክ ገፃቸው ላይ “ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ “ብለው የጻፉት ደብዳቤ እኔን ጨምሮ በብዙዎች ዘንድ ግርምትና አድናቆት አትርፎላቸዋል። የማስገረማቸውም ሆነ የማስደነቃቸው ዋና ምክንያት ግን ሌሎች ካነሱትና ከፃፉት የተለየ ሀሳብ አንስተው አይደለም። በሀገራችን በህዝብና በመንግሥት መካከል…
Rate this item
(8 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ደግ የምንሰማበት ዘመን ይሁንልንማ!ይቺን ስሙኝማ…ነሀሴ መጀመሪያ አራት ኪሎ አካባቢ ነው፡፡ ዝናቡ አዲስ አበባን እንደ ሁልጊዜውም ‘ቦዳድሶታል፡ (እኔ የምለው… በየዓመቱ ክረምት በመጣ ቁጥር የአዲስ አበባን መንገድ ‘የሚቦድሰው’ ምን እንደሆነ የሚነግረን እንጣ!) እናላችሁ…መንገዱ የኩሬ መአት ሆኗል፡፡ የሆነች ‘የዘመኑ’ መኪና ወደ ፒያሳ…