ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሰውየው ዶሮ ሰርቆ ሊናዘዝ አንድ ቄስ ዘንድ ይሄዳል፡፡ተናዛዥ፡— ከአንድ ግቢ የሆነች ዶሮ ሰርቄያለሁ፡፡ቄስ፡— ይሄ ትልቅ ስሀተት ነው፡፡ተናዛዥ፡— እርሶ ዶሮዋን ይቀበሉኛል?ቄስ፡— በምንም አይነት አልቀበልህም፡፡ ይልቅ ለሰረቅኸው ሰው መልስለት፡፡ተናዛዥ፡— ግን ለእሱ ዶሮህን ውሰድ ብለው አልቀበልም አለኝ፡፡ቄስ፡— እንግዲያው ለራስህ አድርገው፡፡ተናዛዥ፡— አመሰግናለሁ…
Read 2820 times
Published in
ባህል
(ሦስት ጎረቤታሞች ቡና ላይ ተገናኝተዋል፡፡) እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… አገሩ ሁሉ ጀበና ቡና ሆነና በየመንደራችን ቡና መጠራራት ቀረ እንዴ! ለነገሩ የበፊት አይነት የቡና ስርአት እየቀረ ነው፡፡ በር እየተንኳኳ “እትዬ እከሊት፣ እማዬ ኑ ቡና ጠጡ ብላለች፣” ማለት እየቀረ ነው፡፡ ካለም ያው አቦል ይጠጣና…
Read 9334 times
Published in
ባህል
Tuesday, 13 March 2018 13:23
ግልጽ ደብዳቤ ለሐይማኖት አባቶች
Written by አያሌው አስረስ (መምህርና ጋዜጠኛ፤ የቅንጅት የቀድሞ የአዲስ አበባ ተመራጭ)
በአለፉት 45 ቀናት ውስጥ ሁለት ጊዜ ያህል በቴሌቭዥን መስኮት ቀርባችሁ ስለ ሰላም አስፈላጊነትና ጠቃሚነት ምክር ሰጥታችኋል፡፡ ያንን ምክር ከተከታተሉት ሰዎች አንዱ እኔ ብሆንም ድፍረት ባይሆንብኝ፣ ነገሩ ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ ሆኖ ታይቶኛል፡፡ ስለ ሰላም እያስተማራችሁ ያላችሁት፣ የሰላምን ዋጋን የሚያውቀውን፣ የሚፈልገውን፣…
Read 6374 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!(ታካሚው ዶክተሩ ዘንድ ይቀርባል፡፡)ሀኪም፡— ጤና ይስጥልኝ፣ ቁጭ በል፡ታካሚ፡— ጤና ይስጥልኝ ዶክተር፡፡ሀኪም፡— አይዞህ፣ ዘና በል፡፡ እስቲ ምንህን እንደሚያምህ አስረዳኝ፡፡ታካሚ፡— ዶክተር፣ ዶክተር ምን የማያመኝ ነገር አለ! የቱን ነገሬህ የቱን ልተወው! የማያምህን ንገረኝ ብትለኝ ይሻለኝ ነበር፡፡ሀኪም፡— ግዴለም፣ ቀስ ብለህ ምን እንደሚሰማህ፣ የትኛው…
Read 3657 times
Published in
ባህል
አንዳንድ እሳት አለ ያላንዳች ማገዶ የተንቀለቀለ!የእሳት እራት ፈጥሮ ነዶ የከሰለ፡፡ የእኛ እንደዚያ አይደለምአድዋ ነው እሳቱ፣ ነደን አንጠፋም!የአፍሪካ ኩራት ነንያውም ታሪክ ያለንበኋላ-ቀር ጥይት፣ ወደፊት የተኮስንበዚያም ያሸነፍን!...ትላንትም እኛ ነንዛሬም ያው እኛው ነን!!እኛ ነደን ነደን ሲከፈት ምዕራፉእዩዋቸው ከዋክብት፣ ሊሞቁን ሲረግፉ!ጠላቶች ይሽሹ፣ ታሪክ የሚፈሩአድዋን…
Read 3762 times
Published in
ባህል
ይወሳ ጀግናው ምኒልክ፣ መከታሽ የቁርጥ ቀኑ የአንድነት ዋልታ ማገሩ፣ አስተዋይ ሀቅ ሚዛኑ፡፡ ትዘከር ቆራጥዋ ንግሥት፣ ጣይቱ የብልሃት መልህቅበፍልሚያ የተሰለፈች፣ ነፃነት ክብርሽ እንዲልቅ።በዜጎች አጥንትና ደም፣ ታሪክሽ ተቀሰተጦቢያ ሆይ ኩሪ ክበሪ፣ ድመቂ ዘመን በባተ፡፡ ከደራሲ፣ ገጣሚ ፀሐይ መላኩ “አድዋና ምንይልክ” ግጥም ላይ…
Read 3481 times
Published in
ባህል