የሰሞኑ አጀንዳ
ዶ/ር ወርቁ መኮንን ኮመርስ (የንግድ ሥራ ኮሌጅ) ከቦታው መነሳቱን በመቃወም፣ በሪፖርተር ጋዜጣ ሐምሌ 25 ቀን 2013 ዓ.ም የተወሰኑ ውሀ የማይቋጥሩ ነጥቦችን አስቀምጠዋል።መነሳታቸው አግባብነት ያለውና መንግስት ወደፊትም በሌሎችም በጥናት ላይ ተመስርቶ እንዲያድሱ፣ ደረጃውን የጠበቀ ህንፃ እንዲገነቡና ቦታ እንዲቀይሩ ማድረግ ይጠበቅበታል። ይህም…
Read 2103 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የኢዜማው አቶ ክቡር ገና ምርጫ ቦርድ ውጤት ሳይገልፅ ብልፅግናን “እንኳን ደስ አላችሁ! “ በማለት ፅፈዋል ።ጠ/ሚር አብይንም “የዚህ ምርጫ አሸናፊ “በማለት አሞግሰዋቸዋል።ኢዜማ ምርጫ ካሸነፈ የአዲስ አበባ ከንቲባ ይሆናሉ ተብለው የተጠበቁት የኢዜማው አቶ ክቡር ገና ዛሬ በፌስቡካቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ይሄን ፅፈዋል;…
Read 2406 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ለምርጫው የተመደበው አጠቃላይ በጀት- 2.5 ቢ. ብርለምርጫው ከውጭ ሃገራት የተገኘ ድጋፍ - 40 ሚ. ዶላርለድምፅ መስጫ ካርድ ህትመት ወጪ የተደረገ - 6.7 ሚ. ዶላርየተመዘገቡ መራጮች ብዛት - 38.2 ሚ.የእጩ ተመራጮች (ተወዳዳሪዎች) ብዛት - 9ሺ327የምርጫ አስፈጻሚ ሰራተኞች ብዛት - 244ሺ አጠቃላይ…
Read 2056 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከኮቪድ ህክምና ክፍያ መብዛት ጋር በተያያዘ የተነሳው ወቀሳ አግባብነት የለውም ብሏል -የጤና ሚ/ር በክፍያ ደረጃ ከ5 ሆስፒታሎች በ4ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጦታል -እስከ አሁን ከ700 በላይ ለሚሆኑ የኮቪድ-19 ታማሚዎች ህክምና ሰጥቷል ሃሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል፤ ከኮቪድ-19 ህክምና ክፍያ ጋር በተያያዘ የስም ማጥፋት…
Read 2160 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“… ኢትዮጵያ አገራችን ከፍተኛ ፈተና ውስጥ ነው ያለችው፡፡ ያው ቪዛ ተከልክሏል፡፡ እኔን አያውቁኝም፤ እኔም አላውቃቸውም፡፡ ስለዚህ ብዙም አይመለከተኝም፡፡ ሞያሌና አድዋ ለመሄድ ቪዛ አያስፈልገኝም፡፡ ከዚያ ውጪ ብዙም እንቅስቃሴ ስለማላድግ….አያውቁኝም አላውቃቸውም፤ስለዚህ ውሳኔው እኔን አይመለከተኝም፡፡ እንድታደርሱልኝ….”(የኦሮምያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሰሞኑን…
Read 2456 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Thursday, 15 April 2021 00:00
Institutionalized Tribalism: Ethiopia’s Constitution and Ethnic Federalist Government Increase the Risk of Instability in Ethiopia
Written by Mr. Obang Metho,
Institutionalized tribalism, in its worst form, was officially adopted under the deceptive name of EthnicFederalism, 30 years ago, under the former government led by the Tigrayan Peoples Liberation Front (TPLF).It was a way to placate some ethnic groups; however, the…
Read 2512 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ