የሰሞኑ አጀንዳ
ትውልድ የሚያፈራርቀው የዋይት ሀውስ ቅጥር ግቢ፣ በየአራትና ስምንት ዓመቱ የሀገሪቱን ምርጦች እየተቀበለና እየሸኘ ሲዘልቅ፣ ከፊሉ እንደ ገነት አንዳንዱ ደግሞ እንደ እስር ቤት ሲቆጥረው ዛሬም ድረስ አለ፡፡ በአዲሱ የፈረንጆች ዓመት በጥር 2017፣ የፕሬዚዳንትነት ዘመናቸውን አጠናቀው ከዋይት ሀውስ የሚሰናበቱት ባራክ ኦባማና ቤተሰባቸው…
Read 5480 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
‹‹ትራምፕ በዘረኝነቱ ነው ድምፅ ያገኘው››ዶ/ር በዛብህ ደምሴ (የመኢአድ ፕሬዚዳንት) የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከታትለውታል?ምርጫው በንግድ አለምና በፖለቲካ አለም ባሉ ሰዎች መካከል የተካሄደ ነው፡፡ ሰውየው ጠንካራ ነጋዴ ነው፡፡ ሂላሪ ደግሞ በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ የምትታወቅ ጠንካራ ፖለቲከኛ ነች፡፡ እሷና ኦባማ ዲሞክራትን ወክለው ለእጩነት…
Read 8502 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር ዶናልድ ትራምፕ እንደሚያሸንፉ ጠብቀው ነበር?በመጀመሪያ ደረጃ የማቀርበው አስተያየት መንግስትን ወክዬ ሳይሆን በግሌ ነው፡፡ እንደ ማንኛውም ሰው፣ የአስተያየት ድምፅ የሚያሳየውን አሃዝ እከታተል ነበር፡፡ የቅድመ ምርጫ የህዝብ አስተያየት ሂላሪ እንደምታሸንፍ ነበር የሚያሳየው። ከዚህ አንጻር…
Read 5053 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
· ይህቺ ሃገር በመበታተን ስጋት ላይ ወድቃለች የሚለውን አልቀበለውም· ኢህአዴግ መደራደር ያለበት ከዋነኛው ተቃዋሚ ከ”መድረክ” ጋር ነው· መንግስት በተለወጠ ቁጥር ህገ-መንግስቱን መቀየር መቀጠል የለበትም· የፖለቲካ ምህዳሩ መጥበቡ እዚህ ያለነውን ኃይሎች ዋጋ አሳጥቶናልበኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ በአንጋፋነት ከሚጠቀሱት ተርታ የሚሰለፉት ፕ/ር…
Read 7221 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ዶ/ር መሸሻ ሸዋረጋ(የCCRDA ዋና ዳይሬክተር) ዓመቱ በግል ህይወቴ የተለየ ነገር ባላይበትም፣ የማማርረው አይደለም፡፡ የምመራው CCRDA የልማት ድርጅቶችን የሚያስተባብር እንደመሆኑ፣ በእቅድ ከያዛቸው አብዛኞቹን አሳክቷል፡፡ ያው እንደሚታወቀው፣ እኛ የበጀት ዓመቱን የምንቆጥረው፣በፈረንጆቹ የዘመን ቀመር ነው፡፡ እስካሁን ባለው የስራ ግምገማ፣ ድርጅቱ ካቀደው 80 በመቶውን…
Read 4818 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
እሑድ ጥር 3 ቀን 2007 ዓ.ም ማለዳ ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለኢትዮጵያ ቤተኛና ወዳጆች ለሆኑ የውጪ ሀገር ዜጎችም ጭምር መልካም ረፋድ አልነበረም፡፡ አሳዛኙ ዜና የብዙዎችን ጆሮ ለማዳረስና ለማሳዘን ጊዜ አልወሰደበትም፡፡ “ቀደምቱና ታሪካዊው የጣይቱ ሆቴል በእሳት ተቃጠለ!” ይህንን ዜና በርካታ ድረ ገጾችና…
Read 13068 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ