የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(16 votes)
ትውልድ የሚያፈራርቀው የዋይት ሀውስ ቅጥር ግቢ፣ በየአራትና ስምንት ዓመቱ የሀገሪቱን ምርጦች እየተቀበለና እየሸኘ ሲዘልቅ፣ ከፊሉ እንደ ገነት አንዳንዱ ደግሞ እንደ እስር ቤት ሲቆጥረው ዛሬም ድረስ አለ፡፡ በአዲሱ የፈረንጆች ዓመት በጥር 2017፣ የፕሬዚዳንትነት ዘመናቸውን አጠናቀው ከዋይት ሀውስ የሚሰናበቱት ባራክ ኦባማና ቤተሰባቸው…
Rate this item
(9 votes)
‹‹ትራምፕ በዘረኝነቱ ነው ድምፅ ያገኘው››ዶ/ር በዛብህ ደምሴ (የመኢአድ ፕሬዚዳንት) የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከታትለውታል?ምርጫው በንግድ አለምና በፖለቲካ አለም ባሉ ሰዎች መካከል የተካሄደ ነው፡፡ ሰውየው ጠንካራ ነጋዴ ነው፡፡ ሂላሪ ደግሞ በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ የምትታወቅ ጠንካራ ፖለቲከኛ ነች፡፡ እሷና ኦባማ ዲሞክራትን ወክለው ለእጩነት…
Rate this item
(8 votes)
ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር ዶናልድ ትራምፕ እንደሚያሸንፉ ጠብቀው ነበር?በመጀመሪያ ደረጃ የማቀርበው አስተያየት መንግስትን ወክዬ ሳይሆን በግሌ ነው፡፡ እንደ ማንኛውም ሰው፣ የአስተያየት ድምፅ የሚያሳየውን አሃዝ እከታተል ነበር፡፡ የቅድመ ምርጫ የህዝብ አስተያየት ሂላሪ እንደምታሸንፍ ነበር የሚያሳየው። ከዚህ አንጻር…
Rate this item
(5 votes)
· ይህቺ ሃገር በመበታተን ስጋት ላይ ወድቃለች የሚለውን አልቀበለውም· ኢህአዴግ መደራደር ያለበት ከዋነኛው ተቃዋሚ ከ”መድረክ” ጋር ነው· መንግስት በተለወጠ ቁጥር ህገ-መንግስቱን መቀየር መቀጠል የለበትም· የፖለቲካ ምህዳሩ መጥበቡ እዚህ ያለነውን ኃይሎች ዋጋ አሳጥቶናልበኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ በአንጋፋነት ከሚጠቀሱት ተርታ የሚሰለፉት ፕ/ር…
Rate this item
(25 votes)
 ዶ/ር መሸሻ ሸዋረጋ(የCCRDA ዋና ዳይሬክተር) ዓመቱ በግል ህይወቴ የተለየ ነገር ባላይበትም፣ የማማርረው አይደለም፡፡ የምመራው CCRDA የልማት ድርጅቶችን የሚያስተባብር እንደመሆኑ፣ በእቅድ ከያዛቸው አብዛኞቹን አሳክቷል፡፡ ያው እንደሚታወቀው፣ እኛ የበጀት ዓመቱን የምንቆጥረው፣በፈረንጆቹ የዘመን ቀመር ነው፡፡ እስካሁን ባለው የስራ ግምገማ፣ ድርጅቱ ካቀደው 80 በመቶውን…
Rate this item
(181 votes)
እሑድ ጥር 3 ቀን 2007 ዓ.ም ማለዳ ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለኢትዮጵያ ቤተኛና ወዳጆች ለሆኑ የውጪ ሀገር ዜጎችም ጭምር መልካም ረፋድ አልነበረም፡፡ አሳዛኙ ዜና የብዙዎችን ጆሮ ለማዳረስና ለማሳዘን ጊዜ አልወሰደበትም፡፡ “ቀደምቱና ታሪካዊው የጣይቱ ሆቴል በእሳት ተቃጠለ!” ይህንን ዜና በርካታ ድረ ገጾችና…