የሰሞኑ አጀንዳ
ተቃዋሚዎች በአተገባበሩ ላይ ብሔራዊ መግባባት መፈጠር አለበት ይላሉ የፀረ-ሽብር ህጉ የዛሬ ስድስት ዓመት ገደማ መውጣቱን ተከትሎ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና ጋዜጠኞች በሽብርተኝነት ተከሰው መታሰራቸው በህጉ ላይ የከረረ ተቃውሞ የሚሰነዝሩ ወገኖች እንዲበራከቱ አድርጓል፡፡ አንድነት ፓርቲ መቃወም ብቻም ሳይሆን ህጉ ከእነአካቴው እንዲሰረዝ “የሚሊዮን…
Read 5620 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በአሁኑ ጊዜ በሃገራችን የብሄር እውቅና ጥያቄ ከሚያነሱ ህዝቦች መካከል በአማራ ክልል ጎንደርና አካባቢዋ ነዋሪ የሆኑት “ቅማንቶች” ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ይህን የቅማንቶች ታሪክና የብሄር ጥያቄ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አደባባይ ይዘው ብቅ ያሉት ደግሞ ከኒውዮርክ “ዩኒቨርሳል ፒስኮርፕ ኮርፖሬሽን” የሰላም አምባሳደርነት ማዕረግ ያገኙት አቶ…
Read 25555 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 19 July 2014 11:37
ከአቅም በላይ በሆነ የሕትመት ችግር ፕሬሱም፣ አንባቢውም፣ ደንበኛም እየተጐዳ ነው
Written by Administrator
የ”ዋቢ የግል ፕሬስ አሳታሚዎች የዘርፍ ማኅበር በኢትዮጵያ” መግለጫመሰባሰብ ከጀመረ ሁለት ዓመት የሆነውና ሕጋዊ ዕውቅና በሚያዝያ 30 ቀን 2006 ዓ.ም. ያገኘው “ዋቢ የግል ፕሬስ አሳታሚዎች የዘርፍ ማኅበር በኢትዮጵያ” በተደጋጋሚ ስብሰባዎቹ ከሕዝቡና ከደንበኞቹ ለአባል ጋዜጦችና መጽሔቶች የሚቀርቡትን ሐሳቦች አስተያየቶችና ቅሬታዎች ሲመረምርና ሲወያይበት…
Read 3396 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የዛሬ አራት ዓመት በ2002 ዓ.ም ምርጫ ነው በከፋ ዞን ጊንቦ ቦንጋ ላይ ተወዳድረው በማሸነፍ ፓርላማ የገቡት፡፡ “የኢህአዴግ ደጋፊ፤ የግል ተወዳዳሪ” በሚል ራሳቸውን የሚገልፁት የፓርላማ አባሉ፤ በወቅቱ ከኢህአዴግ ጋር የተወዳደሩት በአካባቢው የቀርቡ ተፎካካሪያቸው ባደረሱባቸው በደል እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ በቀጣዩ ምርጫ ኢህአዴግን ባይወዳደሩ…
Read 4878 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከ60ሺ በላይ የሚሆኑት ራሳቸውን እንዲችሉ ስልጠና ተሰጥቷቸዋል5ሺ የጎዳና ተዳዳሪ ወጣቶች ከነገ ወዲያ ለሥልጠና ወደ አፋር ይጓዛሉበኮብልስቶን ከሰለጠኑት ውስጥ ብዙዎቹ ወደ ጐዳና ተመልሰዋል“ፖሊሶች ጥፉ ይሉናል፤ ወዴት እንጥፋ? የትስ እንኑር?”የ27 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ለጎዳና ህይወት የተዳረገው ወላጆቹን በኤችአይቪ በማጣቱ ነበር። በጎዳና ላይ…
Read 6762 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
መንግስት፣ በየጊዜው “የምስራች” እያለ የሚነግረንን ወሬ ማመን ቢቀርብን ይሻላል። ግን፣ መስማትና ማመን ለምዶብናል፡፡ መልካም ነገር ስለምንመኝ ይሆን፤ “ለማመን” የምንቸኩለው? መንግስት አዲስ ወሬ ሲያበስረን እንሰማዋለን፤ “የዛሬውስ እውነት ሊሆን ይችላል” ብለን እናምነዋለን፡፡ ሌላው ይቅርና፤ “ኢትዮጵያ በእህል ምርት ራሷን ችላለች” ሲለን እንኳ አምነነዋል።…
Read 4570 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ