የሰሞኑ አጀንዳ
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በአገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘውን “የፍትህ ሳምንት” ምክንያት በማድረግ የተለያዩ የህግ ባለሙያዎችን የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታን ጨምሮ የተለያዩ የፍትህ አካላትን ሃላፊዎች እንዲሁም የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች አነጋግረናል - በፍትህ ዙሪያ፡፡ “የህግ የበላይነት ለመልካም አስተዳደር መስፈን በህዝቦች ተሳትፎ” በሚል…
Read 5753 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ሰሞኑን የአባይ ወንዝ አቅጣጫ ብቻ ሳይሆን የግብፅ የፖለቲካ አቅጣጫም እንደተቀየረ የተለያዩ ሚዲያዎች ዘገባ ይጠቁማል፡፡ በኢትዮጵያ እየተገነባ ያለው የህዳሴ ግድብ አካል የሆነው የወንዙን አቅጣጫ የማስቀየር ስራ መጀመር እና በግብፅ፣ በኢትዮጵያ እና በሱዳን የተቋቋመው ግድቡ ላይ ጥናት ሲያደርግ የከረመው የአለም አቀፍ የኤክስፐርቶች…
Read 6387 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ተጠርጣሪዎች የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተፈፅሞብናል አሉ 21 ኩባንያዎች ኦዲት እንዲደረጉ ታዟል የተጠርጣሪዎች ቁጥር 58 ደርሷል በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ ባለሃብቶች፣ ትራንዚተርና ደላላዎች ላይ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የመርማሪ ቡድን አስቀድሞ በጠየቀው የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ውስጥ…
Read 3827 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“ኢህአዴግም እንደ ድርጅት ሙሠኛ ነው” ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ -የመድረክ አመራሮች አባል የመንግስት መዋቅር በሙስና የተዘፈቀ ነው የሚል ትችት በተደጋጋሚ ትሰነዝራላችሁ፡፡ ኢህአዴግ ዋናዎቹን ትቶ በትናንሽ ሙሰኞች ላይ ነው የሚያተኩረው፣ይህ ደግሞ ሙስናን እየተከላከለ ነው አያሠኘውም ትላላችሁ፡፡ ከዚህ አንፃር ሠሞኑን በገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን…
Read 7545 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ዋና ጸሐፊ በመሆን ለአስር አመታት ያገለገለው አቶ ማሙሸት አማረ “በፓርቲው ህልውና ላይ ጉዳት አድርሰሀል” በመባል እሱን ጨምሮ 17 የፓርቲው አመራሮች ከፓርቲው የታገዱት የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ ነው፡፡ ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት በመውሰድ ሲከራከሩ የነበሩት እነ ማሙሸት አማረ…
Read 6320 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 11 May 2013 11:59
“እኔ ኢህአዴግ አይደለሁም፤ ኢህአዴግነታቸውን ያልተውት ዶ/ር ነጋሶ ናቸው”
Written by Administrator
አብዛኞቹ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አመራሮች ስለፓርቲያቸውና ስለአባላት ድክመት የሚናገሩት ፓርቲያቸውን ከለቀቁ በኋላ ነው፡፡ “ለምን በፓርቲው ውስጥ እያሉ ስለችግሮቻቸው አይናገሩም?” በሚለው ዙሪያ በቅርቡ ከአንድነት ፓርቲ የለቀቁት ኢንጂነር ዘለቀ ረዲን ጋዜጠኛ ሰላም ገረመው አነጋግራለች፡፡ በአንድነት ፓርቲ ውስጥ ለምን ያህል ጊዜ ቆዩ? አንድ…
Read 7041 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ