የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(1 Vote)
የጽንሰ ሐሳብ ቅንፍ በፓርላሜንታዊ የመንግሥት አወቃቀር፣ አስፈጻሚውና ሕግ አውጪው ልክ እንደ ፕሬዝዳንታዊ ሥርዓት የሚለያዩበት ወሰን ስለሌላቸው፤ እርስ በርስ ተቀይጠው በጋራ ኃላፊነታቸውን ይወጣሉ፡፡ የአስፈጻሚው አባላት፣በቀጥታ በሕዝብ አይመረጡም፡፡ በቅድሚያ፣በሕዝብ እንደራሴዎች አማካኝነት የአስፈጻሚው ቁንጮ ይሰየማል፡፡ የሕግ አስፈጻሚው አለቃ የሚሆነው ጠቅላይ ሚኒስትር በበኩሉ፣ ካቢኔውን…
Rate this item
(0 votes)
6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ በተያዘለት የጊዜ ቀነ-ገደብ መካሄዱ እንደማይቀር ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ ምርጫው የሚካሄድ ከሆነ፣ከወዲሁ ምን ዓይነት ዝግጅቶች ማድረግ ያስፈልጋል? የፖለቲካ ፓርቲዎች አሠላለፍ ምን ይመስላል? ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ከመንግስት፣ ከፓርቲዎችና ከህዝብ ምን ይጠበቃል? በሚሉና ከምርጫ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ዙሪያ…
Rate this item
(7 votes)
በሐምሌ ወር መጨረሻ ይመስለኛል። ከአምስት ወራት በፊት። በምንይልክ ቤተ መንግሥት አዲስ በገነቡት ቢሯቸው ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይን አገኘኋቸው። አቅፈው ተቀበሉኝ። ‹‹የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ›› የሚለው መጽሐፌ ኢትዮጵያዊነትን ለማዳበርና የኢትዮጵያን አንድነት ለማጠናከር እንደሚረዳ አበሰሩኝ። መጽሐፉንም የሥራ ባልደረቦቻቸው እንዲያነቡት…
Rate this item
(4 votes)
“ዴስትኒ ኢትዮጵያ” በሚለው ቡድን ባለፈው ሳምንት ከስካይ ላይት ሆቴል በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሲተላለፍ የመመልከት ዕድል የገጠማቸውኢትዮጵያውያን በውስጣቸው አዲስ ተስፋ ማቆጥቆጡን ይናገራሉ፡፡ ከዚህ በታች ጥቂት ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ስሜታቸውን ለአዲስ አድማስ አጋርተዋል፡፡ “እጅግ የተገረምኩበትና ለአገሬ ተስፋ የሰነቅኩበት መድረክ ነው ገዛኸኝ ፀጋው (ዶ/ር)…
Rate this item
(4 votes)
“ኢትዮጵያ የማንን ቀለም ትያዝ?.. የማንን ድምጽ ታስተጋባ?...የማንን ዘፈን ትዝፈን? ...የማንን መንፈስ ታጓራ?...ማንንስ ትምሰል …?” በወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ጥልቀት ያለው ትንተና በመስጠት የሚታወቁት ዶ/ር መንግስቱ አሰፋ፤ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር ሰሞኑን በነበራቸው ቆይታ፣ በግጭትና አለመረጋጋት፣ በኢሕአዴግ ውህደትና በአገራዊ…
Rate this item
(4 votes)
- የመጀመሪያ ግባችን ምርጫ ማሸነፍ ሳይሆን አገር ማረጋጋት ነው - ኢትዮጵያን ለማዳን የሚደረጉ ጥረቶችን ሁሉ እንደግፋለን - ከዚህ በኋላ አሃዳዊት ኢትዮጵያ መቼም አትፈጠርም - አሁን በኢትዮጵያ ልክ ያልሆነው ነገር እየበዛ ነው ወ/ሮ ቆንጂት ብርሃነ ይባላሉ፡፡ ገና የ10ኛ ክፍል ተማሪ እያሉ…
Page 8 of 31