የሰሞኑ አጀንዳ
(የሟች ኢ/ር ጀሚል ባለቤት፤ ወ/ሮ ፋጡ የሱፍ)“ለመጀመሪያ ጊዜ የባሌን መታመም በስልክ ነው የሰማሁት፡፡ ሌላ ጊዜ ወገቡን ያመው ስለነበር ያው ህመሙ ነበር የመሰለኝ። ተኝቷል ወደተባለበት አሚን ጀነራል ሆስፒታል በፍጥነት ስሄድ ያጋጠመኝ ሌላ ታሪክ ነው፡፡ ባለቤቴ ጭንቅላቱ ተጐድቷል፤ አንድ የቀረ የሰውነት ክፍል…
Read 14510 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 26 October 2013 13:36
አቶ መላኩ ፈንታን ጨምሮ በሙስና የተከሰሱት ሃላፊዎች በሚሊዮን የሚቆጠር ሃብት አፍርተዋል ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በአቶ ገ/ዋህድ ቤት ሁለት ክላሽን ጨምሮ 10 የጦር መሣሪያዎች ተገኝተዋልበሚሊዮን የሚቆጠር ግብር እስከዛሬ አልተሰበሰበም ከአስር በላይ ተከሳሾች በቁጥጥር ሥር አልዋሉም የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ መላኩ ፋንታ እና ምክትላቸው አቶ ገብረዋህድ ወ/ጊዮርጊስን ጨምሮ ሌሎች የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሃላፊዎች…
Read 7508 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በቅርቡ ያወጡት በፖለቲካ ህይወትዎ ዙሪያ የሚያጠነጥን መጽሐፍ ወደ አማርኛና ኦሮምኛ እየተተረጐመ መሆኑን ቀደም ሲል ገልፀዋል፡፡ አንዳንድ ወገኖች ግን መጀመሪያውኑ መፅሃፉ ለምን በእንግሊዝኛ ታተመ የሚል ጥያቄ አላቸው ?በእንግሊዝኛ እንዲታተም ያደረግሁት ለፖለቲካ ብዬ አይደለም፡፡ የምናገረው ውሸት የለም፣ በእንግሊዝኛ መፃፍ ስለሚቀለኝ ነው፡፡ አሜሪካን…
Read 5501 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የፕሬዚዳንቱ ስልጣን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩን፣ ፓርላማውን፣ እንዲሁም የፌደሬሽን ምክርቤትን ሁሉ ይነካል። ፕሬዚዳንቱ ሳይፈቅድ፣ ጠ/ሚሩ ከፍተኛ ወታደራዊ ማዕረጎችን መስጠትና አምባሳደሮችን መሾም አይችልም። ብዙዎች ቢያናንቁትም የፕሬዚዳንቱ ስልጣን ቀላል አይደለም። “ስልጣኑ ተሠርቶበታል ወይ?” ነው ጥያቄው። ኢህአዴግ በተለመደው የምስጢራዊነት ባሕርይው፣ ለፕሬዚዳንትነት ማንን በእጩነት እንደሚያቀርብ ሳይነግረን…
Read 4668 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“የአሜሪካ መንግስት ተዘጋ፤ የመንግስት መሥሪያ ቤቶች በር ተከረቸመ” የሚለው ሰሞነኛ የውዝግብ ዜና፣ እውነት ቢሆንም የተጋነነ ነገር አለው። አዎ፤ አብዛኞቹ መሥሪያ ቤቶች ተዘግተዋል። ነገር ግን ሁሉም አልተዘጉም። እንደ ኤፍቢአይ የመሳሰሉ የፍትህ አካላት፣ እንደ ሲአይኤ የመሳሰሉ የስለላ ተቋማት በከፊል እንጂ ሙሉ ለሙሉ…
Read 3808 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Saturday, 28 September 2013 11:10
በአንድ ሃይማኖት እያመኑ፣ “የሰይጣን መልእክተኛ!” እያሉ ይሰዳደባሉ
Written by Administrator
ደቂቀ ኤልያስ፣ ማህበረ ቅዱሳን፣ ተሀድሶ … እርስበርስ ይናከሳሉ ወሃቢያ፣ ሰለፊያ፣ አህበሽ … አንዱ ሌላውን እየወነጀለ ይናጫሉ የአዲሱን አመት አዝማሚያ ታዝበን እንደሆነ፣ እንደአምናው ዘንድሮም “ከሃይማኖት ጣጣዎች” በቀላሉ እንደማንላቀቅ ያስታውቃል። ግን ብዙም አሳሳቢ የሆነብን አይመስልም። ከአወሊያ ትምህርት ቤት እና ከእስልምና ጉዳዮች ምክር…
Read 10473 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ