ስፖርት አድማስ
ዛሬ በእንግሊዝ በርሚንግሃም በሚካሄደው የ2 ማይል የቤት ውስጥ ውድድር የ23 ዓመቷ አትሌት ገንዘቤ ዲባባ የውድድር ዘመኑን ሶስተኛ የዓለም ሪከርዷን ልታስመዘግብ እንደምትችል ግምት አገኘች፡፡ ገንዘቤ ባለፈው ሁለት ሳምንት በ3ሺ ሜትር እና በ1500 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድሮች ሁለት አስደናቂ የዓለም ሪከርዶችን አስመዝግባለች…
Read 2034 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኢትዮጵያ እግር ኳስ የሰሞኑ አበይት መነጋገርያ አጀንዳ የ62 ዓመቱ ሰውነት ቢሻው ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝነት መነሳታቸው ነበር፡፡ ሰውነት ከሃላፊነታቸው ከተነሱ በኋላ ለሱፕር ስፖርት አስተያየት ሲሰጡ ለስንብታቸው በፌደሬሽን ላይ ያቀረቡት ቅሬታ የለም፡፡ በስንብታቸው ማግስት ከዋልያዎቹ በኋላ ዋንኛው ትኩረታቸው ከቤተሰባቸው ጋር…
Read 4182 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን የስፖርት ጋዜጠኛ የሆነው መኳንንት በርሄ ላጋጠመው የደም መርጋት ህመም በደቡብ አፍሪካ ህክምናውን እየጀመረ ነው፡፡ ከትናንት በስቲያ የደም ናሙና የሰጠው የስፖርት ጋዜጠኛው፤ በትናንትናው እለት ደግሞ የዶፕለር ምርመራ አድርጎ በቀኝ እግሩ ላይ የደም ማመላለሻ ቧንቧ‹‹ ቬን›› መዘጋቱ ተረጋግጧል።…
Read 3914 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ማነው ተጠያቂ ጋዜጠኞች፤ አሰልጣኙ፤ ተጨዋቾች፤ ፌደሬሽኑ? በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 3ኛው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ ከኢትዮጵያ ጋር በአንድ ምድብ የነበሩት ጋና እና ሊቢያ በሚያደርጉት የዋንጫ ጨዋታ ዛሬ ሊፈፀም ነው። በምድብ 3 የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በሊቢያ 1ለ0 እንዲሁም በጋና 2ለ0…
Read 1656 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ2 ወራት በኋላ በተለያዩ የዓለማችን ከተሞች በሚደረጉ ትልልቅ ማራቶኖች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከኬንያዎቹ በተሻለ ውጤታማ እንደሚሆኑ የተለያዩ ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ በ10ሺ እና በ5ሺ ሜትር የምንጊዜም ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ዓለምን የሚመሩት ቀነኒሣ እና ጥሩነሽ ማራቶንን በስኬት ለመጀመር የሚያደርጉት ዝግጅት ትኩረት ስቧል። በሚቀጥሉት ሁለት…
Read 1895 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በደቡብ አፍሪካ ሲካሄድ የቆየው 3ኛው የአፍሪካ አገራት የእግር ኳስ ሻምፒዮንሺፕ ወደ ሩብ ፍፃሜ ምዕራፍ ተሸጋግሯል፡፡ በጥሎ ማለፍ ትንቅንቅ ዛሬ ናይጀሪያ ከሞሮኮ ፤ ማሊ ከዚምባቡዌ እንዲሁም ነገ ጋቦን ከሊቢያ፤ ጋና ከዲሞክትራቲክ ኮንጎ ይጫወታሉ፡፡ በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን በዘንድሮው የቻን ውድድር ለሚሳተፉ…
Read 2793 times
Published in
ስፖርት አድማስ