ስፖርት አድማስ
• የኳታር መሰናዶ 5 ዓመታትን ፈጅቷል፡፡ ከ30ሺ በላይ እንግዶች ከዓለም ዙርያ ትቀበላለች፡፡ • የሰዓታት ለውጥ በውድድሮች ላይ ይኖራል፤ በተለይ ማራቶን በሌሊት መካሄዱ ይጠቀሳል • ለኢትዮጵያ ግምት የተሰጠው በ10ሺ፤ በ5ሺ ሜትር፤ በማራቶን እንዲሁም በ3ሺ ሜትር መሰናክል ነው፡፡ • በትራክ ኤንድ ፊልድ…
Read 8019 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ‹‹የዓለም ማራቶን ሪከርድን ከኬንያውያን የሚነጥቁት ኢትዮጵያውያን ናቸው›› - ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች • ‹‹ቀነኒሳ በማራቶን ዝግጅቱ፤ ስልጠና፤አመጋገቡ አኗኗሩ ላይ ስር ነቀል ለውጥ አድርጓል፡፡›› - NN Running Team • ‹‹ማራቶንን ከ2 ሰዓት በታች መግባት ጨረቃን እንደመርገጥ ነው…›› - ኤሊውድ ኪፕቾጌ 46ኛው…
Read 6074 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የጥናት አቅራቢው ደብዳቤ ለዝግጅት ክፍሉ እንደመግቢያ …በሁሉም ዘንድ እንደሚታወቀው ሀገራችን ኢትዮጵያ ከ1ኛው እስከ 12ኛው የአፍሪካ የአግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ድረስ በስፖርቱ ትልቅ ስምና ዝና ነበራት:: ነገር ግን ከዚያ ወርቃማ ዘመን በኋላ እስከ አሁን የእግር ኳስ ስፖርት ደረጃችን መቀነስ ከዓመት ወደ…
Read 18663 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የጥናት አቅራቢው ደብዳቤ ለዝግጅት ክፍሉ እንደመግቢያ …በሁሉም ዘንድ እንደሚታወቀው ሀገራችን ኢትዮጵያ ከ1ኛው እስከ 12ኛው የአፍሪካ የአግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ድረስ በስፖርቱ ትልቅ ስምና ዝና ነበራት:: ነገር ግን ከዚያ ወርቃማ ዘመን በኋላ እስከ አሁን የእግር ኳስ ስፖርት ደረጃችን መቀነስ ከዓመት ወደ…
Read 2792 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ከዓለም 211 አገራት 150ኛ፤ ከአፍሪካ 54 አገራት ደግሞ 44ኛ • በ6ኛው ቻን፤ በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫና በ22ኛው የዓለም ዋንጫ ማጣርያዎች የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ባለፉት 5 የውድድር ዘመናት በደረጃው በሚያሳስብ ሁኔታ እያሽቆለቆለ መጥቷል፡፡ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ በፊፋ የዓለም እግር ኳስ ደረጃ…
Read 8674 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 20 July 2019 12:23
ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ 32ኛው የአፍሪካ ዋንጫና በቀውስ ላይ የሚገኘው ካፍ
Written by ግሩም ሠይፉ
ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ በ32ኛው የአፍሪካ ዋንጫው ላይ 4 ጨዋታዎችን በብቃት መምራቱ መላው ኢትዮጵያውያንን አኩርቷል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞም ትናንት ምሽት በሴኔጋል እና አልጄርያ መካከል የተደረገውን የዋንጫ ጨዋታ እንደሚመራ በሳምንቱ መግቢያ ላይ ሲገለፅ ነበር፡፡ በተለይ በምስራቅና ምዕራብ አፍሪካ አገራት የሚንቀሳቀሱ…
Read 11291 times
Published in
ስፖርት አድማስ