ስፖርት አድማስ
በዓለም እግር ኳስ ከመጫወቻ ታኬታ ጋር በተያያዘ ትልቁን የስፖንሰርሺፕ ውል ያስመዘገበው ተጨዋች ብራዚላዊው ኔይማር ነው፡፡ በፈረንሳዩ ክለብ ፓሪስ ሴንትዠርመን በመጫወት ላይ የሚገኘው ኔይማር ከአሜሪካው የትጥቅ አምራች ኩባንያ ናይኪ የነበረውን ውል በመተው ከፑማ ኩባንያ ጋር አዲስ ስምምነት ካደረገ በኋላ በዓመት 23…
Read 426 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በ1 ዓመት መዘግየቱ ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ አክስሯል • 4.8 ሚሊዮን ትኬቶች ተሸጠው ነበር፤ ከ810ሺ በላይ ጃፓናውያን ገንዘባቸው እንዲመለስ ጠይቀዋል፡፡ • ስፖንሰር ካደረጉ የጃፓን ኩባንያዎች 36 በመቶው ኦሎምፒኩ በድጋሚ እንዲራዘም ሲጠይቁ 29 በመቶው ደግሞ ሙሉ ሙሉ እንዲሰረዝ ብለዋል፡፡ •…
Read 474 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በደቡብ አፍሪካ የብሮድካስትና በናይጄርያ የስፖርት አወራራጅ ኩባንያዎች አጋርነት እየተካሄደ ነው፡፡ በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ከ68 ሚሊዮን ዶላር በላይ ኢንቨስት ይደረግበታል፡፡ • ለውርርድ 140 ሚሊዮን ብር ገደማ ከዜጐች ኪስ አስወጥቷል፡፡ በስፖርት አወራራጅ ድርጅቶች በኩል በዓመት እስከ 70 ሚሊዮን ብር ለመንግስት ገቢ…
Read 554 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ለሚቀጥሉት 4 ዓመታት አትሌቲክሱን እንድትመራ በሙሉ ድምፅ ተመርጣለች • በኮቪድ ወቅት የአትሌቲክሱን ማህበረሰብ በሙሉ ሃላፊነት አስተባብራለች • ለቶኪዮ ኦሎምፒክ 6 እና 7 ወራት ዝግጅት ያስፈልጋል ብላ ተቀባይነት አግኝታለች • በረጅም ርቀት ሩጫ በትራክ ፣በአገር አቋራጭ ፣ በጎዳና ላይ ሩጫ…
Read 522 times
Published in
ስፖርት አድማስ
20 ተሳታፊዎች ባዶ እግራቸውን ይሮጣሉ የ20ኛው ቶታል ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ምዝገባው ትናንት የተጀመረ ሲሆን፤ በ10 ኪሜትር የጎዳና ላይ ሩጫው ላይ የተሳታፊዎቹ ብዛት 12550 እንደሚሆንና ምዝገባው ሰኞ ላይ እንደሚያበቃ ታውቋል፡፡ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ቢሮ እንዳስታወቀው የኮቪድ-19 ቅድመ ጥንቃቄዎችን ተቀዳሚ ባደረገው ምዝገባ…
Read 730 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹‹በመንግሥተ ሰማይ አብረን ኳስ እንደምንጫወት ተስፋ አደርጋለሁ።›› ፔሌበእግር ኳስ ዘመኑ በክለብና በብሄራዊ ቡድን ደረጃ ከ500 በላይ ጨዋታዎችን አድርጓል። 311 ጎሎችን በክለቦች ሲጫወት 34 ደግሞ ለአርጀንቲና ብሄራዊ ቡድን ከመረብ አዋህዷል ‹‹የአርጀንቲና ደጋፊዎችን ልዩ የሚያደርጋቸው ቡድናቸው ጎል ሲያገባም፤ ሲገባበትም በማልቀሳቸው ነው፡፡›› በሳምንቱ…
Read 694 times
Published in
ስፖርት አድማስ