ስፖርት አድማስ
በተያያዘ ከሳምንት በፊት በተካሄደው የበርሊን ማራቶን የኢትዮጵያ አትሌቶች በሁለቱም ፆታዎች ከፍተኛውን ውጤት አስመዝገበዋል፡፡ በወንዶች ምድብ ጉዬ አዶላ በ2፡05፡45 ሰዓት ሲያሸንፍ ለዓለም ሪከርድ የተጠበቀው ቀነኒሳ በቀለ ሶስተኛ እንዲሁም ታዱ አባተ አራተኛ ደረጃን አግኝተዋል፡፡ በሴቶች ምድብ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ስፍራ የያዙት ኢትዮጵያውያን…
Read 2856 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም የማራቶን ሪከርድ ታሪክ በወንዶች ምድብ የኢትዮጵያ 3 አትሌቶች ጉልህ አስተዋፅኦ ነበራቸው፡፡ ባለፉት 10 ዓመታት ግን በወንዶች ምድቡ የዓለም ሪከርዱ በኬንያውያን ቁጥጥር ስር እየተፈራረቀ ቆይቷል፡፡ በማራቶን ታሪክ በወንዶች የመጀመርያው የዓለም ሪከርድ የተመዘገበው እኤአ በ1908 በለንደን ማራቶን በአሜሪካዊው ጆን ሄይስ በ2…
Read 1860 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ለዓለም ዋንጫ የሚያልፉ አገራት በFIFA 12 ሚሊዮን ዶላር ይከፈላቸዋል፡፡ • ጋናና ዚምባቡዌ ዋና አሰልጣኞቻቸውን አባርረዋል፡፡ • ለዓለም ዋንጫ በማለፍ ተብሎ ለዋልያዎቹ ልዩ ቦነስ አልተሰጠም • ባፋናዎቹ ለዓለም ዋንጫ ካለፋ እያንዳንዳቸው ከ16 , 753 ዶላር በላይ ያገኛሉ፡፡ • ጥቁሮቹ ክዋክብቶች…
Read 10457 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2020 እኤአ ላይ በኮቪድ 19 ሳቢያ ሳይካሄዱ የቀሩት የዓለማችን ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች በሚቀጥሉት ሰባት ሳምንታት በመላው ዓለም በሚገኙ ታላላቅ ከተሞች ተከታትለው ይካሄዳሉ፡፡ መስከረም 16 ላይ የበርሊን፤ መስከረም 23 ላይ የለንደን፤ መስከረም 30 ላይ የቺካጎ፤ ጥቅምት 1 ላይ የቦስተንና ጥቅምት 8…
Read 12565 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም አትሌቲክስ Super shoes የሚል ስያሜ ያገኙት የመሮጫ ጫማዎች በሳይንሳዊ መንገድ የሶላቸው ውፍረት የጨመረ፤ ለአሯሯጥ የሚመቹ፤ ፤ ቅለት ያላቸውና የሚተጣጠፉ እና የሯጮችን ብቃት የሚያግዙ እየሆኑ መጥተዋል፡፡ በቴክኖሎጂ የላቁ እና የረቀቁ መሮጫ ጫማዎችን ለሯጮች በማምረትን ፈሩን የቀደደው የአሜሪካው Nike ሲሆን Adidas…
Read 3312 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያዊው የጁ-ጂትሱና የጁዶ “ግራንድ ማስተር” ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህልዩ ቃለምልልስ ካለፈው የቀጠለዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ ጉግሣ የፌዴራል ጀርመን የክብር መስቀል ኒሻን ተሸላሚ (Bearere of the Fedral Mereit of Cross) ናቸው፡፡ በአስተዳደር ማኔጅመንት ሁለተኛ ዲግሪ፣ በኢኮኖሚክስ የዶክትሬት ዲግሪ የያዙ ሲሆን በዳይምለር መርሴዲስ ቤንዝ…
Read 10040 times
Published in
ስፖርት አድማስ