ስፖርት አድማስ
በፕሪሚዬር ሊግ ምስራቅ ኢትዮጵያን በመወከል ብቸኛው የሆነው ሐረር ቢራ የእግር ኳስ ክለብ ባለቤት በማጣት፤ በአደረጃጀት ችግሮች ህልውናው አደጋ ውስጥ ነው፡፡ በችግሮች እንደተውተበተበ ፕሪሚዬር ሊግን ሲሳተፍ ሁለተኛ የውድድር ዘመኑ ነው፡፡ የውድድር ዘመኑ ሳይጋመስ ሐረር ቢራ መፍረስ ፤ መገለልና መሸጥ የተጋረጡበት ሶስት…
Read 3078 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አትሌት ቀነኒሣ በቀለ ከ2 ሳምንት በኋላ በስኮትላንድ ኤደንብራ አገር አቋራጭ በታሪክ ለ6ኛ ጊዜ እንደሚሳተፍ ታወቀ፡፡ በጭቃማና አስቸጋሪ መሮጫው በሚለየው ኤደንብራ አገር አቋራጭ በ4 ኪሎ ሜትር ውድድር ከ2006 እ.ኤአ ጀምሮ ሲሳተፍ በዚሁ ለ3 ዓመታት አከታትሎ ያሸነፈው አትሌቱ በ2010 እ.ኤ.አ 2ኛ እንዲሁም…
Read 2020 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በደቡብ አፍሪካ በሚስተናገደው 3ኛው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ (CHAN) የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ከሳምንት በኋላ እንደሚጀምር ታወቀ፡፡ በቻን ውድድር ለመጀመርያ ጊዜ የሚቀርበው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከምድብ ማጣርያው ማለፍ እንደሚችል ግምት ቢያገኝም በቂ ዝግጅት ሳይኖረውና ለአቋም መፈተሻ የሚሆን የወዳጅነት ጨዋታ አለማድረጉ…
Read 2688 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ላይ የሚገኝ ስኬት የዓለም ዋንጫን ኃይል ሚዛን እንደሚወስን ታወቀ፡፡ የእንግሊዙ ፕሪሚዬር ሊግ፤ የስፔኑ ላሊጋ፤ የጀርመኑ ቦንደስ ሊጋና የጣሊያኑ ሴሪ ኤ ክለቦች በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ላለፉት 10 ዓመታት የነበራቸው የበላይነት የየብሔራዊ ቡድኖቻቸውን ጥንካሬ በዓለም አቀፍ ውድድሮች አሳይቷል፡፡ በዘንድሮው…
Read 1671 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በፊፋ እና በፍራንስ ፉትቦል ትብብር ዘንድሮ ለሶስተኛ በሚዘጋጀው የዓመቱ ኮከብ እግር ኳስ ተጨዋቾች፤ አሰልጣኞች እና ምርጥ ቡድን ምርጫ ላይ በየዘርፉ ለመጨረሻው ፉክክር የቀረቡት እጩዎች በየዘርፉ ከሰሞኑ ታውቀዋል፡፡ በድምፅ አሰጣጡ ሂደት የፊፋ አባል አገራት የሆኑ 209 ፌደሬሽኖች በብሄራዊ ቡድኖቻቸው ዋና አሰልጣኞች…
Read 7796 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የህፃናት ሩጫው በመሰረዙ በስፖርት ቤተሰቡ እና በህፃናት ላይ ለተፈጠረው መጉላላት ከፍተኛ ይቅርታ ጠየቀ። የህፃናት ሩጫውን ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ ለማካሄድ ተደጋጋሚ ሙከራ ቢደረግም አልተቻለም፡፡ የውድድሩ አዘጋጆች በህፃናት ሩጫው እስከ 250 ተማሪ በማስመዝገብ ለመሳተፍ ከፍተኛ ፍላጎት የነበረውን ‹‹ፋውንቴን ኦፍ…
Read 1420 times
Published in
ስፖርት አድማስ