ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከአሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ጋር የተፈራረመው የሁለት ዓመታት የኮንትራት ውል እንዲቋረጥ ተደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከወር በኋላ በተለያዩ አህጉራዊ ውድድሮች የሚሳተፍ ሲሆን የዋና አሰልጣኙ ቅጥር ዝግጅቶችን በትኩረት ለማድረግ ወሳኝ ይሆናል፡፡ የዋና አሰልጣኙ ኮንትራት የፈረሰው ሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች…
Read 2919 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዓለም አቀፍ የስፖርት ቀን ለልማትና ለሰላም በሚል መርህ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ለሁለተኛ ጊዜ የሚከበረው የስፖርት ቀኑ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላምና የዕድገት መርሆችን መሠረት ያደርጋል። ባለፈው ዓመት ዓለም አቀፍ የስፖርት ቀን ለሰላምና ለልማት በኢትዮጵያ እግር ኳስ…
Read 1797 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆንየ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ከሳምንት በኋላ ሊካሄድ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና የስፖርት ቤተሰቦች የክለቡን የገቢ አቅም ለማጠናከር የጎዳና ላይ ሩጫው በየዓመቱ እንዲደረግ ፍላጎት አላቸው፡፡ በሩጫው ላይ ለመሳተፍ ምዝገባው ሜክሲኮ ቡናና ሻይ የክለቡ…
Read 3974 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዓመታዊ በጀቱ እስከ 20 ሚሊዮን ብር ነው፡፡ ከደጋፊዎች መዋጮ፤ ከስፖንሰር፤ ከሜዳ፤ ከስፖርት ማህበሩ ክበብ፤ ከልዩ ልዩ ሽያጭ ከሚያገኛቸው ገቢዎች ና ከአጋር ድርጅቶች ይገኛል፡፡በማልያው ስፖንሰርሺፕ እስከ 6 ሚሊዮን ብር ያገኛል፡፡ከ80 በላይ ዋንጫዎች ሰብስቧል፡፡ የፕሪሚዬር ሊግ 29፤ የጥሎ ማለፍ 13፤ የአሸናፊዎች አሸናፊ…
Read 5752 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዋና አሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ የሃላፊነት ቆይታ ዙርያ የተፈጠረው ውዥንብር በሚቀጥለው ሳምንት መቋጫ የማያገኝ ከሆነ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ውጤታማነት ላይ ችግር ሊፈጥር ይችላል፡፡ ዋልያዎቹ ከመጪው ሰኔ እስከ ጥቅምት ወር ድረስ በተለያዩ የማጣርያ ውድድሮች የሚሳተፉ ሲሆን ዋና አሰልጣኙ እና ተጨዋቾቻው ዝግጅታቸውን በትኩረት…
Read 2359 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ2 ወራት በኋላ ካናዳ በምታዘጋጀው 7ኛው የሴቶች የዓለም ዋንጫ ኢትዮጵያዊቷ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በዋና ዳኝነት እንድትሳተፍ ተመረጠች። ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ፊፋ ለሴቶች ዓለም ዋንጫው በዋናና በረዳት ዳኝነት ከ49 አገራት የተውጣጡ 73 ያህል ዳኞችን ሹመት ከሳምንት በፊት አሳውቋል፡፡…
Read 2523 times
Published in
ስፖርት አድማስ