ስፖርት አድማስ
በ2015 የአፍሪካ ክለቦች ውድድር ቅድመ ማጣርያ ደደቢትና ቅዱስ ጊዮርጊስ ዛሬ እና ነገ በባህርዳር ስታድዬም የመልስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ ከ2 ሳምንት በፊት የመጀመርያ ጨዋታቸውን ከሜዳ ውጭ ያደረጉት ሁለቱ ክለቦች ወደ 1ኛ ዙር ማጣርያ ለመግባት እድል አላቸው፡፡ 50 ሺህ ተመልካች የማስተናገድ አቅም ያለው…
Read 1808 times
Published in
ስፖርት አድማስ
12ኛው የአፍሪካ ወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በሚቀጥለው ሳምንት ይጀመራል፡፡ ሻምፒዮናውን በብቃት ለማካሄድ አንጋፋው የአዲስ አበባ ስታድዬም በ5 ሚሊዮን ብር ወጭ ሙሉ እድሳት ተደርጎለታል፡፡ እድሳቱ የስታዲየሙ አጥር፣ የመጸዳጃ ቤቶች ማስፋፋት፣ የመብራት፣ የተመልካቾች መቀመጫዎች፣ የትንሿን ስታዲየም የአስፓልት ንጣፍ፣ የፖውዛ መብራቶች ያካተተ…
Read 1956 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ19 ወራት በኋላ በብራዚሏ ከተማ ሪዮ ዲጄኔሮ በሚደረገው 31ኛው ኦሎምፒያድ ኢትዮጵያ በብስክሌት 2 ኦሎምፒያን ፍቅረኛሞችን ታሳትፋለች፡፡ ከ1940ዎቹ መጨረሻ እስከ 1980ዎቹ አጋማሽ ኢትዮጵያ በብስክሌት ስፖርት አምስት ኦሎምፒኮችን የተሳተፈች ሲሆን ሁለቱ ኦሎምፒያኖች ፅጋቡ ግርማይ እና ሃድነት አስመላሽ ለኢትዮጵያ በብስክሌት ስፖርት ስድስተኛው የኦሎምፒክ…
Read 2048 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ፖርቱጋላዊው ማሪያኖ ባሬቶ፤ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝነት በአገሪቱ የእግር ኳስ ታሪክ ከፍተኛው ደሞዝ የሚከፈላቸው ናቸው፡፡ በየወሩ ፌዴሬሽኑ ለአሰልጣኙ 18 ሺ ዶላር የተጣራ ደሞዝ ይከፍላቸዋል። በቅጥራቸው ወቅት የኢትዮጵያን ብሄራዊ ቡድን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተፎካካሪነት እንዲኖረው የማብቃት ሃላፊነት ተሰጥቷቸዋል። በህንዷ ግዛት ጎዋ…
Read 3376 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ በማርኬቲንግ እንቅስቃሴው ተስተካካይ በማጣት ቀጥሏል፡፡ የፕሪሚዬር ሊጉ አስተዳደር በቴሌቭዥን ገቢው የሪኮርድ ገቢ ያገኘበትን የስምምነት ውል ከሰሞኑ የፈፀመ ሲሆን፤ የስርጭት መብቱን ስካይ ቲቪና ቢቲ የተባሉ የብሮድካስት ኩባንያዎች በ7.8 ቢሊዮን ዶላር ገዝተውታል፡፡ ሁለቱ ብሮድካስት ኩባንያዎች እስከ 2019 እኤአ ሊጉን…
Read 2756 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2015 የአፍሪካ ክለቦች ውድድሮች ኢትዮጵያን የሚወክሉት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት የቅድመ ማጣርያ ተሳትፏቸውን ከሜዳቸው ውጭ በሚደርጓቸው ጨዋታዎች ይጀምራሉ፡፡ ከ2 ሳምንት በኋላ የሁለቱም ክለቦች የመልስ ጨዋታዎች የሚደረጉት በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በክልል በሚገኘው የባህርዳር ስታድዬም ይሆናል፡፡ለ19ኛ ጊዜ በሚካሄደው የአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ…
Read 1441 times
Published in
ስፖርት አድማስ