ስፖርት አድማስ
የ25 ዓመቱ ሳላሀዲን ሰኢድ በኢትዮጵያ እግር ኳስ የፕሮፌሽናል ተጨዋችነት ደረጃዎችን በአዳዲስ ክብረወሰኖች እያሻሸለ እድገቱን በመቀጠል ላይ ነው፡፡ ከ3 አመት በፊት ለግብፁ ፕሪሚዬር ሊግ ክለብ ዋዲ ዳግላ ለመጫወት በተከፈለበት 275ሺ ዶላር የዝውውር ሂሳብ አዲስ ታሪክ ያስመዘገበው ሳላሀዲን ሰኢድ ሰሞኑን ደግሞ ወደ…
Read 3854 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ3 ወራት በላይ የፈጀው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ቅጥር ሰሞኑን በኤሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል በፖርቱጋላዊው ማርያኖ ባሬቶ እና በእግር ኳስ ፌደሬሽኑ መካከል በተፈረመው የውል ስምምነት ተቋጭቷል፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ጁነዲን ባሻ የቅጥሩ ሂደት የዘገየው ውጤታማ አሰልጣኝ ለመቅጠር…
Read 1637 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የዋልያዎቹ ዋና አሰልጣኝ ለመቅጠር በተከተለው የአሰራር ሂደት 3 ወራት ቢያስቆጥርም ተደጋጋሚ ክሽፈት እየገጠመው መሆኑ የስፖርት ቤተሰቡን አሳሰበ።ከሁለት ሳምንት በፊት በመጨረሻ እጩነት ከቀረቡት አራት አሰልጣኞች እግር ኳስ ፌደሬሽኑ ፖርቱጋላዊውን ማርዮ ባሬቶ እንደመረጠ በመገናኛ ብዙሃናት ከተገለፀ በኋላ መረጃው…
Read 2742 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም የአትሌቲክስ ስፖርት በረጅም ርቀት፤ በጎዳና ላይ ሩጫ እና በቤት ውስጥ ውድድሮች በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የተያዙ የዓለም ሪከርዶች የሚሰበሩበት እድል እየተመናመነ መምጣቱን የተለያዩ ጥናቶች አመለከቱ። በተለይ በረጅም ርቀት በወንዶች 10ሺ ሜትር እና በሁለቱም ፆታዎች በ5ሺ ሜትር በኢትዮጵያውያን የተመዘገቡት 3 ሪከርዶች በመላው…
Read 3229 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ17 ዓመቱ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጨዋች ጌድዮን ዘላለም በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ለየትኛው አገር መጫወት እንደሚፈልግ ለመወሰን ቢያንስ እስከ 3 ዓመት ሊዘገይ እንደሚችል ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ ጌድዮን ከወር በፊት በታላቁ የእንግሊዝ ክለብ አርሰናል እስከ ከ2017 ለመቆየት የኮንትራት ማራዘሚያ ውል የፈረመ ሲሆን ጀርመን፤…
Read 5345 times
Published in
ስፖርት አድማስ
100 ሜትር በ56 ሰከንድ በክራንቾቹ ሮጧል፡፡ ሪከርዱ ገና በጊነስ መዝገብ እውቅና በማግኘት አልሰፈረም፡፡ የዩሲያን ቦልት አድናቂ ነው፡፡ ሊያገኘውም ይፈልጋል፡፡ በጀርመን ለመኖር የጥገኝነት ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ከዓመት በፊት ስለህይወት ውጣውረዱና ሪከርድ ስለማስመዝገብ አላማው ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረገው ቃለምልልስ ተናግሮ ነበር፡፡ ከሳምንት በፊት…
Read 1986 times
Published in
ስፖርት አድማስ