ስፖርት አድማስ
በ380ሺ ብር ካፒታል ፤ ከመቶሺ በላይ ተሳታፊና እስከ 10ሺ ብር ሽልማት በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በአይነቱ ልዩ የሆነ አዲስ የስፖርት ውርርድ ጨዋታ እንደተጀመረ ዳጉ ቤት ኢትዮጵያ ባለፈው ሳምንት በኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስተዋወቀ፡፡ ዳጉ ቤት ኢትዮጵያ በእንግሊዝና ኢትዮጵያ ውስጥ…
Read 11688 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 09 November 2013 11:57
የገዛኸኝና እልፍነሽ ሆቴልና ሪዞርት በዱላ ቅብብል ውድድር ይመረቃል
Written by Administrator
ማራቶን የማዘጋጀት ሃሳብ አላቸው በሀዋሳ ከተማ የተገነባውን ገዛኸኝና እልፍነሽ ሆቴልና ሪዞርት ህዳር 14 በይፋ ሲመረቅ ልዩ የ10 ኪሎሜትር የዱላ ቅብብል ውድድር እንደሚካሄድ ታወቀ፡፡ በምረቃው ስነስርዓት ላይ በክብር እንግድነት እንዲገኙ ኡጋንዳዊው የኦሎምፒክ እና የዓለም ሻምፒዮን የማራቶን ድርብ አሸናፊ ስቴፈን ኪፕሮች እና…
Read 4139 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያዊው ማራቶኒስት ፀጋዬ ከበደ በዓለም ታላላቅ ማራቶኖች ሊግ (World Marathon Majors) ባለፉት 5 የውድድር ዘመናት 186 ነጥብ በመሰብሰብ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበ አትሌት ተባለ፡፡ ባለፈው ሳምንት በተካሄደው 43ኛው የኒውዮርክ ማራቶን በመሳተፍ በሁለተኛ ደረጃ ያጠናቀቀው ፀጋዬ ከበደ 60ሺ ዶላር ከማግኘቱም በላይ በ2012…
Read 2146 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የፍፃሜው ጦርነት ነውየኢትዮጵያ የዓለም ዋንጫ ህልም አላበቃለትም፡፡ 15 ቀናቶች አሉ፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ ዋልያዎቹ ክሮስ ሪቨር በተባለው የናይጄርያ ግዛት በምትገኘው ካላባር ከተማ ንስሮቹን በዩጄኡስዋኔ ስታድዬም ይገጥማሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት ከሜዳቸው ውጭ ዓለም ዋንጫን ከናይጄርያ የመንጠቅ እድል አላቸው፡፡ የመልሱ ጨዋታ…
Read 5355 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሃዋሣ ከተማ ላይ የተካሄደው 1ኛው ኃይሌ ገ/ስላሴ ስኬታማ አጀማር እንደነበረው ተገለፀ፡፡ ባለፉት አራት ዓመታት በሃዋሣ የግማሽ ማራቶንና የጎዳና ላይ ሩጫዎችን ያካሄደው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የማራቶኑን በአስደናቂ ዝግጅት በማካሄድ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የአትሌቲክስ ውድድሮች አዘጋጅ ተብሏል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን…
Read 6248 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአውሮፓ እና በአሜሪካ ነዋሪ በሆኑ ታዋቂ የቀድሞ እና የአሁን ዘመን ተጨዋቾች ቡድኖች በሚደረጉ የወዳጅነት ጨዋታዎች ገቢ ማሰባሰቢያ ልዩ የእግር ኳስ ፌስቲቫል መዘጋጀቱ ታወቀ፡፡ ነዋሪነታቸውን በቦስተን ያደረጉት እና በአዲስ አበባ የተጨዋቾችና ደጋፊዎች ማህበር የቦርድ አባል የሆኑት አቶ ዳዊት ጌታቸው ለስፖርት አድማስ…
Read 3786 times
Published in
ስፖርት አድማስ