ስፖርት አድማስ

Saturday, 27 April 2013 12:22

ሌሊሳ ዲሲሳ

Written by
Rate this item
(7 votes)
የማራቶን ሪከርድ መስበር እና የዓለም ሻምፒዮን ለመሆን ይፈልጋል አትሌት ሌሊሳ ዲሲሳ በንቲ ትውልዱ በአምቦ ከተማ ነው፡፡ ከተማዋ አንዳንድ ምርጥ የኢትዮጵያ አትሌቶችን ያፈራች ናት፡፡ በ5ሺ ሜትር ሯጭነቱ የሚታወቀውና ኦሎምፒያን የሆነው ፊጣ ባይሳ ፤ ወንድማማቾቹ ሃብቴ ጅፋር እና ተስፋዬ ጅፋር ከአምቦ የተገኙ…
Rate this item
(0 votes)
ፈረሰኞቹና ነጮቹ ጦረኞች አቻ ናቸው!? በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ታሪክ ኢትዮጵያን የወከለ ክለብ ወደ ምድብ ድልድል ሊገባ እንደሚችል ሰሞኑን እየተዘገበ ነው፡፡ ከሳምንት በፊት ወደ ካይሮ የተጓዘው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከግብፁ ክለብ ዛማሌክ ጋር 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት መለያየቱ ይታወሳል፡፡ ጊዮርጊስ ወደ…
Saturday, 20 April 2013 12:54

ጊዮርጊስ ከዛማሌክ

Written by
Rate this item
(2 votes)
በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ የሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታውን ከሜዳ ውጭ የሚያደርገው ቅዱስ ጊዮርጊስ በካይሮ ዛማሌክን የሚገጥመው በዝግ ስታድዬም ነው፡፡ ሰሞኑን የግብፅ ስፖርት ሚኒስትር አልሃሊ ፤ ዛማሌክ እና ኢስማሊያ በአገር ውስጥ እና በአህጉራዊ ውድድሮች የሚያደርጓቸውን ግጥሚያዎች ላልተወሰነ ጊዜ በዝግ ስታድዬም…
Rate this item
(0 votes)
የቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና አሰልጣኝ የ58 አመቱ ማይክል ክሩገር ጀርመናዊ ናቸው፡፡ እግር ኳስን በ1970ዎቹ በጀርመን ቦንደስ ሊጋ ተወዳዳሪ በሆነው ሃኖቨር 96 በአጥቂ መስመር ተጫውተው አሳልፈዋል፡፡ የአሰልጣኝነት ሙያቸውን ከጀመሩ ደግሞ ከ23 አመታት በላይ ሆኗቸዋል፡፡ በጀርመን ቦንደስ ሊጋ በሚወዳደረው ሻልካ 04 ረዳት አሰልጣኝነት…
Rate this item
(1 Vote)
ኮሎኔል አወል አብዱራሂም በኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት ላይ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ ለማበርከት ባመነጩት ሃሳብ የደደቢት ስፖርት ክለብን በ1989 ዓ.ም መስርተዋል፡፡ ታዳጊ ህፃናትን በማሰልጠን ከ16 ዓመት በፊት የተጀመረው ክለቡ ገና በወጣትነት እድሜው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ጉልህ አስተዋፅኦ ማበርከቱ እንደሚያኮራቸው ኮ/ል አወል አብዱራሂም…
Rate this item
(0 votes)
ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት ወደ ሻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ የሁለተኛው ዙር የማጣርያ ምእራፍ ለመግባት ነገ ወሳኝ የመልስ ጨዋታዎቻቸውን ያደርጋሉ፡፡ በኮንፌደሬሽን ካፕ ተሳታፊ የሆነው ደደቢት ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም በመጀመርያ ዙር የመልስ ጨዋታ የሱዳኑን አልሼንዲ ያስተናግዳል፡፡ ከ2 ሳምንት በፊት ደደቢት…