ስፖርት አድማስ
ከዓለም ሻምፒዮናው ወደ ኦሎምፒክበሐንጋሪ መዲና ቡዳፔስት ላይ በተካሄደው 19ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዩና 202 አገራትን በመወከል ከ2100 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል። ሐንጋሪ ቱዴይ እንደዘገበው ሻምፒዮናው በተካሄደባቸው ዘጠኝ ቀናት ከመላው ዓለም የመጡ ታዳሚዎች በቡዳፔስት ከተማ በሚገኙ ሆቴሎች፤ ሆስቴሎችና ጊዜያዊ ማረፊያዎች ከ340ሺ በላይ አልጋዎች…
Read 677 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከዓለም ሻምፒዮናው ወደ ኦሎምፒክበሐንጋሪ መዲና ቡዳፔስት ላይ በተካሄደው 19ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዩና 202 አገራትን በመወከል ከ2100 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል። ሐንጋሪ ቱዴይ እንደዘገበው ሻምፒዮናው በተካሄደባቸው ዘጠኝ ቀናት ከመላው ዓለም የመጡ ታዳሚዎች በቡዳፔስት ከተማ በሚገኙ ሆቴሎች፤ ሆስቴሎችና ጊዜያዊ ማረፊያዎች ከ340ሺ በላይ አልጋዎች…
Read 475 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር መስፍን ቸርነት በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ቡዳፔስት ገብተዋል። አምባሳደሩ ቡዳፔስት የገቡት 19ኛውን የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመታደም ሲሆን፤ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ አምባሳደሩን የኢትዮጵያ ቡድን ባረፈበት ፓርክ ኢን ራዲሰን ሆቴል አግኝቶ…
Read 705 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በቡዳፔስት የአለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች የፍፃሜ ውድድር የወርቅ፣ የብር እና የነሃስ ሜዳሊያዎች አገኘች። ጉዳፍ - ወርቅ ለተሰንበት - ብር እጅጋየሁ - ነሃስ
Read 853 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ አትሌቶች አንዱ ኃይሌ ገብረስላሴ ነው። በዓለም ሻምፒዮናው ተሳታፊ ለሆነው የኢትዮጵያ ቡድን ሲናገር “በአጠቃላይ ውድድር ዘመኑ ላይ ልጆቹን በተለይ በዳይመንድ ሊግና በሌሎች ውድድሮች እንዳየኋቸው ውጤት እንደሚያመጡ ተስፋ የሚሰጥ ነገር አለ” ያለ ሲሆን፤ በአጠቃላይ ግን…
Read 546 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 19 August 2023 20:18
ለኢትዮጵያ ቡድን በባህልና ስፖርት ሚኒስትር በተዘጋጀው “ጀግኖች ለጀግኖች” የሽኝት ፕሮግራም
Written by ግሩም ሰይፉ
“ከእኛ ወርቃማ አትሌቶች ታሪክን ስለተረከባችሁ አልማዞች ናችሁ።”“ዓላማችሁን አስረዝሙ፥ ኢትዮጵያን አስቀድሙ።”ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴረሽን ፕሬዝዳንት “ኢትዮጵያ በ96 ሜዳሊያዎች ከዓለም 7ኛ ደረጃ ላይ ናት”“ጀግኖች ለአገራቸው ባንዲራ ቅድሚያ ሰጥተው ነው... “መንግስት አትሌቶቻችን እጅ ለእጅ ተያይዘው እንዲሄዱ ይፈልጋል”አምባሳደር መሥፍን ቸርነትበባህልና ስፖርት ሚኒስቴር…
Read 406 times
Published in
ስፖርት አድማስ