Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Saturday, 22 September 2012 12:53

ኬት እና ዊልያም መሳለቂያ ሆነዋል

Written by
Rate this item
(0 votes)
የልዑል ዊልያም ቻርለስ እና ኬት ሚድልተን እርቃን ፎቶዎች በአውሮፓ ሚዲያዎች መታተም የንጉሳውያን ቤተሰቡን መሳለቂያ ማድረጉን የተለያዩ ዘገባዎች አወሱ፡፡ ዊልያም እና ኬት የእንግሊዝ ንጉሳዊ ስርዓት የአልማዝ ኢዮቤልዩን ምክንያት በማድረግ በደቡብ ፓስፊክ እና ኤሽያ አገራት በሽርሽር ላይ ነበሩ፡፡ ፎቶዎቹ ዊልያም እና ኬት…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሰሞን በ50 ዓለም አቀፍ የገበያ መዳራሻዎች ለዕይታ የበቃው “ዘ ሬዚዳንት ኢቭል፡ ሬትሪቢውሽን” በቦክስ ኦፊስ የገቢ ደረጃውን እየመራ ነው፡፡ ፊልሙ የ ዘ ሬዚዳንት ኢቭል ተከታታይ ፊልሞች 5ኛው ምእራፍ ሲሆን በ65 ሚሊዮን ዶላር በጀት ተሰርቷል፡፡ ለእይታ በበቃባቸው የመጀመርያዎቹ ሶስት ቀናት በሰሜን…
Rate this item
(8 votes)
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በ2012 ምርጥ ብቃት አሳይተዋል ከተባሉ የዓለማችን ብቁ አትሌቶች ተርታ በሁለት የሽልማት ምርጫዎች እቹ ሆና ተሰለፈች፡፡ በእጩነት የቀረበችባቸው የአይኤኤኤፍ የዓመቱ ሴት ኮከብ አትሌት ምርጫ እና የአትሌቲክስ ዊክሊ መፅሄት የአመቱ ምርጥ አትሌት ምርጫዎች ናቸው፡፡ በአይኤኤኤፍ የ2012 የዓመቱ ኮከብ ሴት…
Rate this item
(2 votes)
በምድብ 3 ከሻምፒዮኗ ዛምቢያ፤ ከቡርኪናፋሶ እና ከናይጄርያ ጋር ተደልድላለች‹‹23 ተጨዋቾች ወደ ደቡብ አፍሪካ መሄድ አለባቸው፤ ውጤት ካለ የፕሮፌሽናል ተጨዋችነት እድል አለ›› የቀድሞው የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ኢፌም ኦኑራደቡብ አፍሪካ በምታስተናግደው 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በታሪክ ለ10ኛ ግዜ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በምድብ…
Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ኢኳቶሪያል ጊኒ በምታዘጋጀው ስምንተኛው የአፍሪካ ሴቶች ሻምፒዮንሺፕ ለመካፈል በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ወደ ማላቦ ተጓዘ፡፡ ሼህ መሐመድ አላሙዲ ለሉሲዎች በወኪላቸው በአቶ አብነት ገ/መስቀል በኩል አምስት ሚሊየን ብር እንደሸለሙ ሲታወቅ በሻምፒዮንሺፑ በሚያስመዘግቡት ውጤት ባለ ሁለት መኝታ…
Saturday, 13 October 2012 14:54

ዋልያዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ ዋዜማ ላይ

Written by
Rate this item
(5 votes)
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ31 ዓመታት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ የሚያልፍበት ሰፊ እድል ይዞ ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም የሱዳን አቻውን በመልስ ጨዋታ ሊያስተናግድ ነው፡፡ ከወር በፊት ሁለቱ ቡድኖች በኦምዱርማን ባደረጉት ጨዋታ ሱዳን 5ለ3 ኢትዮጵያን ማሸነፏ የሚታወስ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በነገው…