Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
ምሩፅ ይፍጠር፤ በሙኒክ ኦሎምፒክ በአስር ሺ ሜትር ሶስተኛ ወጥቶ የነሃስ ሜዳሊያ ካገኘ በኋላ፤ በአምስት ሺ ሜትር ለምን እንዳልተወዳደረ አልተናገረም፡፡ ወደ አገር ሲመለስም፤ ከውድድሩ ጋር በተያያዘ ለምን እንደታሰረ አስተያየት ሲሰጥ አልተሰማም፡፡ ምሩፅ፤ ብዙ የመናገር ልምድ ያለው አይመስልም፡፡ ተግባሩና ጀግንነቱ ግን ራሳቸው…
Rate this item
(0 votes)
በለንደን ከተማ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው 30ኛው ኦሎምፒያድ፤ የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ኮሚቴ እና አትሌቲክስ ፌደሬሽን እንዲሁም ብሄራዊ ቡድኑን ውጤታማ ለማድረግ የሚያዘጋጀው አትሌቲክስ ፌደሬሽን ዝግጅታቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ሰሞኑን በማራቶን የዓለም ምርጥ አስር አትሌቶችን መርጦ ይፋ አድርጓል፡፡ በማራቶን ቡድኑ ምርጫ በኢንተርናሽናል ውድድር…
Rate this item
(1 Vote)
በአውሮፓ እግር ኳስ የ2011/12 የውድድር ዘመን በተለይ በትልልቆቹ 5 ሊጎች በገቢ ትርፋማ ነበር ለማለት ይቻላል፡፡ አንዳንድ መረጃዎች በአውሮፓ አግር ኳስ ማህበር የሚተዳደሩ አገሮች የሚገኙ ትልልቅ ክለቦች በእዳና የብድር ቀውስ ቢንገታገቱም ባንድ የውድድር ዘመን ከ15 ቢሊዮን ፓውንድ በላይ የሚንቀሳቀስባቸው ሊጎች በውድድር…
Rate this item
(0 votes)
አዲስ አበባና ሶማሌ ያልተሳተፉበት 41ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ነገ ሊፈፀም ነው፡፡ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሚዘጋጀው ሻምፒዮናው በአዲስ አበባ ስታዲየም ባለፈው ረቡዕ የተጀመረ ሲሆን ፡ በኦሎምፒክ የሚኒማ ማሟያ ውድድሮች ተሳትፎ ምክንያት ታላላቅ አትሌቶችን ብዙም ባይኖሩበትም በወጣትና ተተኪ አትሌቶችን በብዛት በማሳተፍ ደማቅ…
Saturday, 12 May 2012 10:56

የሐዋሳ ማራቶን ታቅዷል

Written by
Rate this item
(0 votes)
.ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሐዋሳ ዓለም አቀፍ ደረጃ ሊኖረው የሚችል የማራቶን ውድድር ለማዘጋጀት ማቀዱ ታወቀ፡፡ የሃዋሣ ከተማ ዓለምአቀፍ ደረጃ ያለው የማራቶን ውድድር ለማዘጋጀት ተስማሚ አየርና የመሮጫ ጐዳና ያላት ሲሆን በ2013 የመጀመሪያ ማራቶንን ለማካሄድ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ላይ እየተሯሯጠ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት…
Rate this item
(0 votes)
የ2011-12 የውድድር ዘመን በአውሮፓ ሊገባደድ አንድ ሰሞን ሲቀረው የጀርመን ቦንደስ ሊጋና የስፔን ላሊጋ ሻምፒዮኖች ሲታወቁ በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግና በጣሊያን ሴሪኤ የዋንጫ ፉክክሩ ነገ ወይንም ከሳምንት በኋላ ይለያል፡፡ ከአራቱ የአውሮፓ ሊጐች ምርጡ የትኛው ነው የሚለው ክርክርም እንደቀጠለ ነው፡፡ በገበያው በጣሊያን ሴሪኤ…