ስፖርት አድማስ
ባየር ሙኒክ ወይስ ቦርስያ ዶርትመንድ? ለ58ኛዋ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ በሚደረግ የፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት በእንግሊዙ ዌምብሌይ ስታድዬም በቦንደስ ሊጋ ደርቢ ባየር ሙኒክ ከቦርስያ ዶርትመንድ ይገናኛሉ፡፡ የፍፃሜ ጨዋታው በ100 አገራት በሚኖረው የቴሌቭዥን ቀጥታ ስርጭት እስከ 220 ሚሊዮን ተመልካች ሊያገኝ እንደሚችል…
Read 3614 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከወር በፊት በተጀመረው 4ኛው የዳይመንድ ሊግ የውድድር ዘመን ሶስት የኢትዮጵያ አትሌቶች ከፍተኛ ትኩረት ስበዋል፡፡ በ800 ሜትር የሚወዳደረው መሃመድ አማን፤ በ5ሺ ሜትር የሚወዳደረው ሃጎስ ገብረህይወት እንዲሁም በ5ሺ ሜትር የምትሮጠው የ22 ዓመቷ ገንዘቤ ዲባባ ናቸው፡፡ ዳይመንድ ሊግ ትናንት በኒውዮርክ ከተማ ሲቀጥል አስቀድሞ…
Read 4298 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹መለስ ዋንጫ› በሚል መታሰቢያ በሚደረገው የ2005 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ደደቢት ለመጀመርያ የሻምፒዮናነት ክብሩ እየገሰገሰ ነው፡፡ ደደቢት ፕሪሚዬር ሊግን መሳተፍ ከጀመረ ዘንድሮ ገና በአራተኛው የውድድር ዘመኑ ላይ ቢሆንም ባለፉት ሶስት የውድድር ዘመናት በዋንጫ ተፎካካሪነት በደረጃ ውስጥ ቆይቷል፡፡ ሊጠናቀቅ ከ2ወር ያነሰ…
Read 4808 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ከ2ኛ ዙር ማጣርያ የመልስ ጨዋታ በኋላ የተሰናበተው ቅዱስ ጊዮርጊስ በኮንፌደሬሽን ካፕ የ16 ክለቦች ጥሎ ማለፍ የመጀመርያ ጨዋታ ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም የግብፁን ክለብ ኢኤንፒፒአይ ያስተናግዳል፡፡ ጊዮርጊስ በኮንፌደሬሽን ካፑ ጥሎ ማለፍ የመጀመርያ ጨዋታውን በሜዳው ሲያደርግ ተጋጣሚውን በሰፊ…
Read 3033 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2012 -13 የውድድር ዘመን የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ዛሬ እና ነገ ሙሉ ለሙሉ ሲጠናቀቁ በየሊጐቹ የሻምፒዮናነት ፉክክሩ ብዙም አጓጊ ያልነበረ ቢሆንም የታየው የገቢ መነቃቃት የአውሮፓ እግር ኳስ ትርፋማነትን አሳይቷል፡፡በስፖንሰርሺፕ እና በተለያዩ የንግድ እንቅስቃሴዎች የሚገኙ ገቢዎች መሟሟቅ የተጨዋቾች የደሞዝ ክፍያ እና የዝውውር…
Read 3234 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 11 May 2013 13:37
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ሰውነት የምንግዜም ምርጥ አሰልጣኝ፤ ቡና በደጋፊዎቹ ታላቅ ክለብ ናቸው
Written by Administrator
በቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና መካከል ከተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ በፊት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው እና የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ይቅር ተባባሉ፡፡ ከወር በፊት የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች እና ዋና አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው አላግባብ በገቡት እሰጥ አገባ ተጠማምደው የነበረ…
Read 8543 times
Published in
ስፖርት አድማስ