ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
"አትሌቶች ያስመዘገቡት ታሪካዊ ድል በሃገራችን ሰላምና አንድነት ለማስፈን ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡" - በርካታ ኢትዮጵያውያን "ኢትዮጵያ ሁሌ አሸናፊ መሆኗን ያሳያል፤ ላዘኑና ለተከዙ ኢትዮጵያውያን ፈገግታን ያላብሳል" - ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ "ኢትዮጵያን አስቀድማችሁ ከፊት ስላቆማችሁን ደስ ብሎናል" - ከንቲባ አዳነች አቤቤ • ኦሬጎን…
Rate this item
(0 votes)
በዓለም ሻምፒዮናው ታሪክ ከፍተኛውን ውጤት ለማስመዝገብ ጫፍ ደርሷል፡፡ በሜዳልያዎች፤ በሪከርዶችና በተለያዩ የውጤት ደረጃዎች ከ48 ሚሊዮን ብር በላይ አግኝቷል፡፡ በአትሌቶቹ ፕሮፌሽናሊዝም ለዓለም ስፖርት ተምሳሌት በሚያደርጉ ሁኔታዎች ገንኖ ወጥቷል፡፡ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ ነገው እለት ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ቡድን ባለፈው ሳምንት…
Rate this item
(0 votes)
ከ100 በላይ የኦሬጎን22 ተሳታፊዎች በቪዛ ችግር ተስተጓጉለዋል የዓለም አትሌቲክስ ምክርቤት ከዓለም ሻምፒዮናው ጋር አያይዞ በኦሬጎን ባካሄደው ጉባኤ በ2025 እኤአ ላይ 20ኛውን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን እንድታዘጋጅ የጃፓኗን ቶኪዮ ከተማ እንደመረጠ ታውቋል፡፡ ሌላዋ የደቡብ ኤስያ አገር ሲንጋፑር ሻምፒዮናውን የማስተናገድ እ ድል ማ…
Rate this item
(0 votes)
ከኬንያ ቀጥሎ በአፍሪካ ሁለተኛውን ትልቅ ውጤት ያስመዘገበች ናት 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአሜሪካዋ ኦሬጎን ከተማ ትናንት ተጀምሯል። ኢትዮጵያ በዓለም ሻምፒዮናው ታሪክ በመካከለኛና ረጅም ርቀት የሩጫ ውድድሮች የላቀ ውጤት ከሚያስመዘግቡ አገራት ተርታ እንደምትሰለፍ ይታወቃል፡፡ ኦሬጎን ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድን ከ800…
Rate this item
(0 votes)
 ለ20ኛው ኬንያ፤ ጃፓንና ሲንጋፖር ይፎካከራሉ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአሜሪካዋ ኦሬጎን ከተማ ላይ ከሳምንት በኋላ እንደሚጀመር ይታወቃል፡፡ የዓለም አትሌቲክስ ማህበር የሚያዘጋጀውን ሻምፒዮና በሃላፊነት ተቀብሎ ለማስተናገድ በሚካሄደው ዘመቻና የምርጫ ሂደት ላይ የኢትዮጵያ ተሳትፎ የሚያበረታታ አይደለም። በዓለም አትሌቲክስ በተለይም በሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያ…
Page 11 of 93