ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
• ባለፉት 17 ሻምፒዮናዎች ኢትዮጵያ 44 ሜዳልያዎችን (26 ወርቅ 8 ብርና 10 ነሐስ) በመውሰድ ከዓለም 11ኛ ከአፍሪካ አንደኛ • በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ 3 የሻምፒዮናው 7 የዓለም ሪከርዶች የኢትዮጵያውያን ናቸው 18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ትናንት በሰርቢያ ዋና ከተማ…
Rate this item
(0 votes)
• ከ37 በላይ አገራት በስፖርት አብረን አንሰለፍም ብለዋል • ከ30 በላይ ዓለም አቀፍ የስፖርት ማህበራት እግዶችና ማዕቀቦችን ጥለዋል • በዓለም ስፖርት በኢንቨስትመንት፤ በተሳትፎ፤ በውጤትና በመስተንግዶ የነበራትን ድርሻ ለመመለስ ይከብዳል ከ4 ዓመታት በፊት 21ኛውን የዓለም ዋንጫን በተሳካ ሁኔታ በማስተናገድ ከመላው የስፖርት…
Rate this item
(0 votes)
በዓለም ዙርያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚያሳትፍ ግሎባል ስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ ኢትዮ ፈርሰት ኢቨንትስ፤ የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ እና የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ትናንት በሸራተን አዲስ ፌስቲቫሉን በሚያዘጋጁበት የመግባቢያ ሰነድ ላይ ተፈራርመዋል፡፡ የስፖርት…
Rate this item
(0 votes)
 ዘንድሮ ለሰባተኛ ጊዜ በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ የዙር ውድድር ላይ ኢትዮጵያውያን በመካከለኛ ርቀት የበላይነት እያሳዩ ናቸው፡፡ በሴቶች 1500 ሜ ደግሞ ጉዳፍ ፀጋይ እንዲሁም በወንዶች 3000ሜ ለሜቻ ግርማ ዓለምን እየመሩ ናቸው፡፡ የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ የዙር ውድድሩ ከሳምንት በኋላ የወርቅ…
Rate this item
(0 votes)
 ‹‹አዲስ አሰልጣኝ ማምጣት ብሄራዊ ቡድኑን አይለውጥም›› - ፌደሬሽኑ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በሃላፊነታቸው እንደሚቀጥሉ ከሰሞኑ የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ዋና አሰልጣኙን በማሰናበትና በምትኩ አዲስ በማምጣት ብሔራዊ ቡድን አይለውጥም በሚል አቋሙን ከመግለፁም በላይ ፤ በሃላፊነቱ…
Rate this item
(0 votes)
 የኡራኤል አካባቢ የጤና ስፖርት ማህበር ባለፈው ሳምንት በሪቫን ላውንጅ 10ኛ ዓመቱን በድምቀት አክብሯል። የጤና ስፖርት ማህበሩ የአዲስ አበባ ጤና ስፖርት ማህበር ባዘጋጀውና 11 ቡድኖችን ባሳተፈው ውድድር አሸናፊ ሆኗል።የኡራኤል አካባቢ ጤና ስፖርት ማህበር በዙርና ጥሎ ማለፍ ባደረጋቸው 16 ጨዋታዎች 14 በማሸነፍና፤…