ዋናው ጤና
Read 2885 times
Published in
ዋናው ጤና
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን የ28 ሰዎች ህይወት አለፈ! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 7,607 የላብራቶሪ ምርመራ 707 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ28 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 406 ሰዎች አገግመዋል።
Read 2734 times
Published in
ዋናው ጤና
Read 2818 times
Published in
ዋናው ጤና
የ65 ዓመቷ ኢትዮጵያዊት ማርገዛቸውን ሳያውቁ ወንድ ልጅ በምጥ ተገላገሉ ነብሰጡር መሆናቸውን እስከወለዱበት ቀን ድረስ ያላወቁት የዚህ አስገራሚ ክስተት ባለቤት የ65 ዓመት ዕድሜ ባለፀጋዋ ወይዘሮ ስንዱ ሰውነት የአዲስ አበባ ነዋሪ ናቸው። የወይዘሮ ስንዱ ሰውነት "ወንድ ልጅ ከነቃጭሉ ተገላገሉ" መባል የአራሷን ጎረቤቶችና…
Read 3014 times
Published in
ዋናው ጤና
ሙዳይ የበጎ አድራጎት ድርጅት ላም በረት መናኸሪያ፣ በጎ ፈቃደኞችን በማሰማራት ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ወደ መናኸሪያው የሚገቡና ከመናኸሪያው የሚወጡ መንገደኞችን እጅ የማስታጠብ ሥራ መጀመሩን ያስታወቀ ሲሆን፤ በዚህም በመላው ዓለም የተሰራጨውንና በቅርቡም ወደ አገራችን የገባውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ…
Read 2743 times
Published in
ዋናው ጤና
እስካሁን በሙቀት ልየታ የተጠረጠሩ 6 ሰዎችን አስረክቧል ሀሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል ለተገልጋዮች የሙቀት ልየታ ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ:: ሆስፒታሉ ሀሙስ ረፋድ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኮረና ቫይረስ (ኮቪድ 19) በሀገራችን መከሰቱ ከተነገረ ጊዜ ጀምሮ 300ሺህ ብር በጀት በመመደብ፤ ኮሚቴ በማቋቋምና ለ400…
Read 3236 times
Published in
ዋናው ጤና