ዋናው ጤና
Saturday, 14 November 2015 09:46
በስኳር በሽታ የሚያዙ ህፃናት ቁጥር እየጨመረ ነው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ metijossy@gmail.com
ከእጅ ወደ አፍ በሆነ ኑሮ፣ የስኳር ህመምተኛ የሆነ ልጅን ማሳደግ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ለማወቅ ራስን በቦታው ላይ አድርጎ ማየት ያስፈልጋል፡፡ ለህመሙ የሚስማሙ (የሚፈቀዱ የተወሰኑ ምግቦችን ብቻ ለማግኘት ያለው ጭንቅ፣ በየጊዜው ከሚከሰተው ድንገተኛ ህመምና ችግር ጋር መጋፈጡ፣ ከአሁን አሁን ልጄን…
Read 10784 times
Published in
ዋናው ጤና
በዓለማችን ባለፈው ዓመት ብቻ 9.6 ሚሊዮን ሰዎች በቲቢ ተይዘዋልኢትዮጵያ በበሽታው ከተጠቁ ግንባርቀደም አገራት አንዷ ናትኢትዮጵያ በበሽታው ከተጠቁ ግንባርቀደም አገራት አንዷ ናት በማደግ ላይ ባሉ አገራት የሚኖሩ ህዝቦች ግንባር ቀደም ገዳይ ከሚባሉት በሽታዎች አንዱ የሆነውን የቲቢ በሽታ ለማስቆም የሚያስችል ”EndTB” የተሰኘ…
Read 3548 times
Published in
ዋናው ጤና
* በዓለማችን በስኳር ህመምየተያዙ ሰዎች - 387 ሚሊዮን* በበሽታው በየዓመቱየሚሞቱ ሰዎች - 5 ሚሊዮን* ከህመሙ ጋር በተያያዘየሚወጣ ወጪ - 550 ቢሊዮንዶላር* ጤናማ የሆነ የአኗኗር ዘይቤንበመከታተል የስኳር ህመምንመከላከል ይቻላል - 70 በመቶ* በ2035 እ.ኤ.አ በዓለማችንይኖራል ተብሎ የሚጠበቀውየስኳር ህመምተኛ - 600ሚሊዮን* እ.ኤ.አ…
Read 3549 times
Published in
ዋናው ጤና
አብዛኛዎቹ የውጭ ህክምናዎች ከ200ሺ ብር በታች የሚጠይቁ ናቸውበርካታ ሕሙማን በተለያዩ የጤና ችግሮች ተይዘው ፈውስን ፍለጋ በሚንከራተቱባቸው የጤና ተቋማት በቂ የህክምና እርዳታማግኘት ባለመቻላቸው ይሰቃያሉ፣ ይጉላላሉ፡፡ ችግራቸው ከአገሪቱ የህክምና አገልግሎት በላይ በመሆኑ ውጪ አገር ሄደው መታከምእንዳለባቸው ቢነገራቸውም፣የሕክምና ወጪውን መሸፈን የማይቀመስ በመሆኑ የመዳን…
Read 4685 times
Published in
ዋናው ጤና
በሁለት ዓመት 250 ህሙማንን ለማሳከም አቅዷል “ሞት በኩላሊት ይብቃ” የተሰኘ በጐ አድራጎት ማህበር፣ ገንዘብ በማሰባሰብ በኩላሊት ህመም የሚሰቃዩና ረዳት የሌላቸውን ህሙማን ለመርዳት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ በኩላሊት ህመምተኞች፣ በባለሙያዎችና በበጐ ፈቃደኛ መስራች አባላት የተቋቋመው ማህበሩ፤ሥራ የጀመረ ሲሆን በመጀመሪያዎቹ ሁለት ዓመታት 250 ያህል…
Read 4066 times
Published in
ዋናው ጤና
ባለሙያዎች ራስን የማጥፋት ምልክቶች እንዳሉ ይገልጻሉ“ታላቅ እህቴ ከእህቶቿና ከዘመዶቿ ሁሉ እኔን መርጣ ወርቆቿን በአደራ እንዳስቀምጥላት ስትሰጠኝ፣ አደራዬን ጠብቄ ንብረቷን በፈለገችው ጊዜ እንደማስረክባት እምነቴ ፅኑ ነበር፡፡ ፈጽሞ ባላሰብኩትና ባልጠረጠርኩት ሁኔታ ወርቆቹ ከቁምሳጥኔ ውስጥ ተሰርቀው ተወሰዱብኝ፡፡ ሁኔታው ከአቅሜ በላይ ነው፤ አሁን ማን…
Read 7634 times
Published in
ዋናው ጤና