ዜና

Rate this item
(2 votes)
በቢዝነስ ማማከርና በሎጂስቲክ ተግባራት ላይ የተሰማራው “ዋን ስቶፕ“ የተባለ ድርጅት በዛሬው ዕለት የማስፋፊያ ሥራውን በደንበል ሲቲ ሴንተር የጀመረ ሲሆን፤ አዲሱ ቢሮውንም አስመርቋል፡፡ድርጅቱ ከ20 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የሥራ እድል መፍጠሩ ተነግሯል፡፡ የ“ዋን ስቶፕ” መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሚክያስ አበራ፣ ይህን…
Rate this item
(1 Vote)
ቶሎ ማስረከብና ልዩ ዲዛይን ዋና መገለጫዎቼ ናቸው ብሏልባለፉት 27 ዓመታት በመንገድ ግንባታ ሥራ ልምድ እንዳካበተ የገለጸው ዲ ኤም ሲ ሪል ስቴት ወደ መኖሪያ ቤት ማልማት መግባቱንና ለነባር ደንበኞቹ ልዩ ቅናሽ ማቅረቡን አስታወቀ። ድርጅቱ ይህንን ያስታወቀው ከትላንት በስቲያ ለቡ መብራት ሃይል…
Rate this item
(3 votes)
የትግራይ ክልል በመላው ኢትዮጵያ እጅግ ከፍተኛ ጉዳት ካስከተለውና በደርግ ዘመነ መንግስት ከተከሰተው የ1977ቱ ረሃብ የከፋ አደጋ ውስጥ ለመግባት ጫፍ ላይ መድረሱን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ባወጣው መግለጫ፤ 90 በመቶ የሚሆነው የክልሉ ነዋሪ ህዝብ ለከፋ…
Rate this item
(1 Vote)
በሽብርና በሙስና ወንጀሎች ክስ ቀርቦባቸው በእስር ላይ በነበሩት በእነ አብዲ ሞሃመድ ኡመር (አብዲ ኢሌ) እና በእነ ሜጀር ጄነራል ክንፈ ዳኘው መዝገቦች ቀርበው የነበሩ ክሶች እንዲቋረጡ መወሰኑን ፍትህ ሚኒስቴር አስታወቋል ።ክሶቹ እንዲቋረጡ የተደረጉትም ለህዝብ ጥቅም ሲባል እንደሆነም ገልጿል ።የሶማሌ ክልል የቀድሞ…
Rate this item
(0 votes)
ጋዜጠኞች የሚደርስባቸውን ጥቃት የሚከታተል ድረገፅ ሥራ ጀመረ• የሚዲያ ነጻነትን ለማረጋገጥ አስተዋጽኦ ያደርጋል ተብሏል የኢትዮጵያ አርታኢያን ማህበር (ኢአማ)፤ በኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የሚከታተልና የሚሰንድ ድረ-ገጽ፡- sojethiopia.org ይፋ አደረገ፡፡በተባበሩት መንግስታት የትምህርት ሳይንስ እና ባህል ድርጅት (UNESCO) ድጋፍ፣ በኢትዮጵያ…
Rate this item
(1 Vote)
የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ ኡመር (አብዲ ኢሌ) ከእስር መፈታታቸው ተሰማ፡፡ ከስድስት ዓመት በፊት ነሐሴ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. አዲስ አበባ ውስጥ በቁጥጥር ስር የዋሉትና እስካሁን በእስር ላይ የቆዩት አቶ አብዲ መሐመድ ኡመር፤ ከእስር የተለቀቁት ዐቃቤ ሕግ…
Page 1 of 433