ዜና
Sunday, 18 November 2018 00:00
ተቃዋሚዎች፤ መንግስት ፍትህ ለማስፈን የሚወስደውን እርምጃ እንደሚደግፉ ገለፁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ህዝቡ ከመንግሥት ጋር እንዲተባበር ጥሪ አቅርበዋል በሰብአዊ መብት ጥሰትና በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦችና የመንግስት ባለስልጣናት ላይ መንግስት ከሰሞኑ መውሰድ የጀመረውን እርምጃ እንደሚደግፉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ገለፁ፡፡ ባለፉት አመታት የመንግስትና የህዝብ ሃብትና ንብረት ላይ የተደራጀ ዘረፋ የፈፀሙ እንዲሁም በዜጎች ላይ ሰቅጣጭ ኢ-ሰብአዊ…
Read 5862 times
Published in
ዜና
ተፈናቃዮች ያሉበት ሁኔታ አይታወቅም ተብሏል በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ያለው የፀጥታ ሁኔታ አሁንም አስተማማኝ ባለመሆኑ በግጭት ለተፈናቀሉ ከ57 ሺህ በላይ ዜጐች አስፈላጊውን ዕለታዊ እርዳታ ለማድረስ መቸገራቸውን ዓለማቀፉ የረድኤት ድርጅቶች ገልፀዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የሠብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት እንዳስታወቀው፣ በቅርቡ ተፈጥሮ በነበረው ብሔር…
Read 6088 times
Published in
ዜና
የኤርትራው ፕሬዚዳንት በአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ላይ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃልየተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ም/ቤት ላለፉት ዘጠኝ አመታት በኤርትራ ላይ የተጣለውን ማዕቀብ ባለፈው ረቡዕ ማንሳቱን ተከትሎ፣ ኤርትራውያን ደስታቸውን በአደባባይ የገለፁ ሲሆን የሃገሪቱ መንግስት “የትዕግስታችንን ውጤት በመጨረሻ አግኝተናል” ብሏል፡፡ በአለማቀፍ ደረጃ አሸባሪ ከተሠኘው…
Read 6118 times
Published in
ዜና
· አየር መንገድ ለማዕከሉ ህንፃ ሊገነባ ነው· ፓይለቶች 10ሚ. ብር ለመለገስ ቃል ገብተዋል መቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የከተማ አስተዳደሩ በ10ሩም ክፍለ ከተሞች ሊሰጥ ቃል በገባው ቦታ ላይ ተጨማሪ ማዕከላትን ለመገንባት አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበኩሉ፤ አንድ…
Read 6152 times
Published in
ዜና
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ክልል ውስጥ “ራሳችንን ችለን ክልል እንሁን” የሚሉ ጥያቄዎች እየተበራከቱ መምጣታቸው ታውቋል፡፡ በ13 ዞኖች በ8 ልዩ ወረዳዎችና በ22 የከተማ አስተዳደሮች የተደራጀውና 56 ብሔር ብሔረሰቦችን በያዘው በዚህ ክልል ውስጥ እስካሁን የሲዳማ፣ የወላይታና የከፋ ክልል የመሆን ጥያቄዎችና የውሳኔ ሃሳቦች ቀርበዋል፡፡…
Read 4265 times
Published in
ዜና
Monday, 12 November 2018 00:00
“በዲሞክራሲያዊ ተቋማት ግንባታ ላይ መስራት እፈልጋለሁ” ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከሰባት ዓመታት የአሜሪካ የስደት ህይወት በኋላ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ወደ አገራቸው የተመለሱት የህግ ባለሙያዋና ፖለቲከኛዋ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፤ የተጀመረውን አገራዊ ለውጥ ለማስቀጠል ሁሉም የድርሻውን ማበርከት እንዳለበት ጠቁመው፤ በዲሞክራሲያዊ ተቋማት ግንባታ ላይ ለመሥራት እንደሚሹ ተናግረዋል፡፡ ለሁለት ጊዜያት ያህል በፖለቲካ አመለካከታቸው ምክንያት…
Read 6776 times
Published in
ዜና